Exodus 12:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብሓዊ ተጠቢሱ ደኣ እምበር፡ ጥሩይን ኣብ ማይ ዘይጠልቀየን ኣይትብላዕዎ። ርእሱ ምስ እግራ፡ ምስ ምድፋእ ድማ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ጥሬውንም፥ በውኃም የበሰለውን አትብሉ፤ ነገር ግን በእሳት የተጠበሰውን ራሱን፥ እግሩንና ሆድ ዕቃውን ብሉት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ጥሬውን በውኃም የበሰለውን አትብሉ፥ ነገር ግን ከራሱ ከጭኑ ከሆድ ዕቃው ጋር በእሳት የተጠበሰውን ብሉት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጥሬውን ወይም በውኃ የበሰለውን አትብሉ፥ ነገር ግን ራሱ፥ ከእግሮቹና ከሆድ ዕቃው ጋር በእሳት የተጠበሰውን ብሉት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አሹዋ ቃይያ ዎይ ዶይሲደ ሞፕተ፤ ሁጲያካ ገደቱዋካ ቃን ግዶ አሹዋካ ኡባ ቃንጸናን ሙምያ ጺጽተ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ashuwaa k'ayiyaa woy doyssiide mooppite; huup'iyaakka gedetuwaakka k'antsaa giddo ashuwaakka ubbaa k'ans's'ennan muumiyaa s'iis's'ite;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ashoza qaye woykko doyssidi moopite; hu7eza; gedata; qanththa ashozakka ubbaa xiixidi miite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣሾዛ ቃዬ ዎይኮ ዶይሲዲ ሞፒቴ፤ ሁኤዛ፤ ጌዳታ፤ ቃን ኣሾዛካ ኡባ ጺጺዲ ሚቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አሹዋ ቃየ ዎይኮ ካድ ሞፕተ። ሁጵያ፥ ገዳታነ ኡሎ አሾታ ኡባ ጫጭድ ሚተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ashuwa qaye woyko kathidi moopite. Huuphiya, gedatanne ulo ashota ubbaa caacidi miite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ጥሬውን ሥጋ ወይም ቅቅሉን አትብሉ፤ ነገር ግን ጭንቅላቱን፣ እግሮቹንና ሆድ ዕቃውን በእሳት ላይ ጠብሳችሁ ብሉት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከሥጋውም ጥሬውን ወይም ቅቅሉን አትብሉ፤ ራሱን፥ እግሮቹን የሆድ ዕቃውንም ጭምር በሙሉ ጠብሳችሁ ሥጋውን ብሉት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ርእሱን ኣእጋሩን ናይ ውሽጢ ኣካላቱን ብሓዊ ጠቢስኩም ብልዕዎ እምበር፥ ካብቲ ጥረ ስጋ ኾነ፥ ካብቲ ብማይ ዝበሰለ ኣይትብልዑ።
Amharic Tigrinya 2011
ምስናይ ርእሱን ኣእጋሩን ናውቲ ኸብዱን ብሓዊ ይጠበስ ኣምበር፡ ካብቲ ዝሕላ ኾነ፡ ካብቲ ብማይ ዝበሰለ ኣይትብልዑ።