Exodus 13:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
በታ መዓልቲ እቲኣ ድማ ንወድኻ ንገሮ እሞ ከምዚ በሎ፦ እዚ ኻብ ግብጺ ምስ ወጻእኩ እግዚኣብሄር ዝገበረለይ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በዚያም ቀን፦ ‘ከግብፅ በወጣሁ ጊዜ እግዚአብሔር አምላክ ስለአደረገልኝ ነው’ ስትል ለልጅህ ትነግረዋለህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በዚያም ቀን። ከግብፅ በወጣሁ ጊዜ እግዚአብሔር ስላደረገልኝ ነው ስትል ለልጅህ ትነግረዋለህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በዚያም ቀን፦ “ከግብጽ በወጣሁ ጊዜ ጌታ ስላደረገልኝ ነው” ስትል ለልጅህ ትነግረዋለህ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ሄ ጋላስ ኔን ነ ናአዉ፥ ‘ታን ሀዋ ኦያዌ፥ ታን ግብጼፐ ከስያ ዎደ፥ መና ጎዳይ ታዉ ኦዳዋ ሀሳያናሳ’ ያጋደ ኦዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«He gallassi neeni ne na'aw, ‹Taani hawaa ootsiyaawe, taani Gibs'eppe kesiyaa wode, Med'inaa Goday taw ootseeddawaa hassayanaassa› yaagaade oda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«He gallas neni ne naytas, ‹Tani hayssa ooththizay tani Gibxeppe keziza wode GODAY taas ooththidayssa zaari qoppanaassa› ga yoota.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ሄ ጋላስ ኔኒ ኔ ናይታስ፥ ‹ታኒ ሃይሳ ኦዛይ ታኒ ጊብጼፔ ኬዚዛ ዎዴ ጎዳይ ታስ ኦዳይሳ ዛሪ ቆፓናሳ› ጋ ዮታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄ ጋላስ ኔኒ፥ ‘ታኒ ሀይሳ ኦይ ታኒ ግብፀፈ ከይያ ዎደ ጎዳይ ታዉ ኦዳይሳ ቆፓናሳ’ ያጋዳ ነ ናይታስ ኦዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
He gallas neeni, ‘Taani haysa oothey taani Gibxefe keyiya wode Goday taw oothidaysa qopanaasa’ yaagada ne naytas oda.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዚያችም ዕለት፣ ‘እኔ ይህን የማደርገው ከግብፅ ምድር በወጣሁበት ጊዜ እግዚአብሔር (ያህዌ) ስላደረገልኝ ነገር ነው’ ብለህ ለልጅህ ንገረው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዓሉም በሚከበርበት ጊዜ ይህን ሁሉ የምታደርጉት ከግብጽ በወጣችሁበት ጊዜ እግዚአብሔር ያደረገላችሁን መልካም ነገር ሁሉ ለማስታወስ መሆኑን ለልጆቻችሁ ተርኩላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
በታ መዓልቲ እቲኣ ንደቅኻ፦ ‘እዙይ ስለ እቲ እግዚኣብሄር ካብ ግብፂ ኽወፅእ እንተለኹ ዝገበረለይ ኢለ እየ ዝገብሮ ዘለኹ’ ኢልካ ንገሮም።
Amharic Tigrinya 2011
በታ መዓልቲ እቲኣ ንወድኻ ኸምዚ ኢልካ ትነግሮ፡ ዚ ብዛዕባቲ ካብ ግብጺ ምስ ወጻእኩ እግዚኣቤር ዝገበረለይ እዩ።