Exodus 14:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ንሙሴ፡ ኣብ ግብጺ መቓብር ስለ ዘይነበረ፡ ኣብ በረኻ ኽንመውት ዲኻ ወሲድካና፧ ስለምንታይ ካብ ግብጺ ከተውጽኣና ከምዚ ጌርካ ሒዝካና?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሙሴንም አሉት፥ “በግብፅ መቃብር ስላልኖረ በምድረ በዳ እንሞት ዘንድ አወጣኸን? ከግብፅ ታወጣን ዘንድ ይህ ያደረግህብን ምንድን ነው?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሙሴንም። በግብፅ መቃብር ስላልኖረ በምድረ በዳ እንሞት ዘንድ አወጣኸንን? ከግብፅ ታወጣን ዘንድ ይህ ያደረግህብን ምንድር ነው?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሙሴንም እንዲህ አሉት፦ “በግብጽ መቃብር ስለ ሌለ ነው በምድረ በዳ እንድንሞት ያወጣኸን? ከግብጽ አውጥተህ ምንድነው ያደረግህብን?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱ ሙሳ፥ “ኔን ኑና ግብጼን ዱፉ ይና መላ ቢታን ሀይቃናዳን ከሳዲየ? ኑና ግብጼፐ አያዉ አሃድ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttu Musa, «Neeni nuuna Gibs'en duufuu d'ayina mela biittaan hayk'k'anaadan kessaadiiyye? Nuuna Gibs'eppe ayaw ahaad?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Istti Muses, «Neni nuna Gibxe biittan nuus duufoy dhayiin bazzon hayqqana mala kessadii? Nuna Gibxeppe aazas ehadii?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስቲ ሙሴስ፥ «ኔኒ ኑና ጊብጼ ቢታን ኑስ ዱፎይ ዪን ባዞን ሃይቃና ማላ ኬሳዲ? ኑና ጊብጼፔ ኣዛስ ኤሃዲ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንቲ ሙሰኮ፥ “ግብፀ ቢታን ኑስ ዱፎይ ይዴ? ኑኒ መላ ቢታ ሀይቃና መላ ኑና ከስዳይ ሄሳሴ? ኑና ግብፀፈ አይስ ኤሀዲ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enti Museko, “Gibxe biittan nuus duufoy dhayidee? Nuuni mela biitta hayqana mela nuna kessiday hessasee? Nuna Gibxefe ayis ehadii?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እነርሱም ሙሴን እንዲህ አሉት፤ “በምድረ በዳ እንድንሞት ያመጣኸን በግብፅ መቃብር ቦታ ጠፍቶ ነውን? ከግብፅ አውጥተህ ምን አደረግህልን?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሙሴንም እንዲህ አሉት፦ “ከቶ በግብጽ የመቃብር ቦታ አልነበረምን? ታዲያ በዚህ በረሓ እንድንሞት ያመጣኸን ለምንድን ነው? ከግብጽ አውጥተኸን ምን እንደ ደረሰብን እስቲ ተመልከት!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሙሴ ድማ “ናብዝ ምድረ በዳ ኽንመውት ዘውፃእኻናስ፥ ኣብ ግብፂዶ መቓብር ኣይነበረን እዩ? ኻብ ግብፂ ኣውፂእኻ እንታይ ከም ዝገበርካና ረአ፤
Amharic Tigrinya 2011
ንሙሴ ድማ፡ ናብዚ በረኻ ኽንመውት ዝወሰድካናስ፡ ኣብ ግብጺዶ መቓብር ኣይነበረን፡ ካብ ግብጺ ዘውጻእካናስ፡ ንምንታይ እዚ ገብርካና።