Exodus 14:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ እግዚኣብሄር ንሙሴ፡ ስለምንታይ ኢኻ ትጽውዓኒ ዘለኻ፧ ንደቂ እስራኤል ንቕድሚት ኪኸዱ ተዛረቦም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም ሙሴን አለው፥ “ለምን ትጮኽብኛለህ? ከብቶቻቸውን እንዲነዱ ለእስራኤል ልጆች ንገር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም ሙሴን አለው። ለምን ትጮኽብኛለህ? እንዲጓዙ ለእስራኤል ልጆች ንገር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታም ሙሴን እንዲህ አለው፦ “ለምን ትጮኽብኛለህ? የእስራኤልን ልጆች ጉዞ እንዲቀጥሉ ንገራቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ሙሳ፥ “ኔን ታኮ አያዉ ዋሳይ? እስራኤላቱ ስንዉ ሀመታና ማላ ኦዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday Musa, «Neeni taakko ayaw waassay? Israa'eelatuu sintsaw hamettana mala oda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY Muse, «Neni taakko ays waassay? Isra7eele asay gede sinththe baana mala yoota.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ሙሴ፥ «ኔኒ ታኮ ኣይስ ዋሳይ? ኢስራኤሌ ኣሳይ ጌዴ ሲን ባና ማላ ዮታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ሙሰኮ፥ “ኔኒ አይስ ታኮ ዋሳይ? እስራኤለት ስን ሄመታና መላ ኦዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday Museko, “Neeni ayis taako waassay? Isra7eeleti sinthe hemetana mela oda.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን እንዲህ አለው፤ “ለምን ትጮኹብኛላችሁ? ይልቅስ እስራኤላውያንን ወደ ፊት እንዲጓዙ ንገራቸው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ አለው፦ “ወደ እኔ የምትጮኸው ለምንድን ነው? ይልቅስ ሰዎቹን ወደ ፊት እንዲጓዙ ንገራቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ “ስለ ምንታይ ናባይ እትምህለል? ንደቂ እስራኤል ክጐዓዙ ንገሮም።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ በሎ፡ ስለምንታይ ናባይ ኣትምህለል፡ ንደቂ እስራኤል ኪጉዐዙ ንገሮም።