Exodus 14:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ድማ ንልቢ ፈርኦን ንጉስ ግብጺ ኣትሪሩ፡ ንደቂ እስራኤል ሰጐጎም፡ ደቂ እስራኤል ድማ ብዓቢ ኢድ ወጹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም የግብፅን ንጉሥ የፈርዖንንና የሹሞቹን ልብ አጸና፤ እርሱም የእስራኤልን ልጆች አሳደደ፤ የእስራኤልም ልጆች ከፍ ባለች እጅ ወጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም የግብፅን ንጉሥ የፈርዖንን ልብ አጸና፥ እርሱም የእስራኤልን ልጆች አሳደደ፤ የእስራኤልም ልጆች ከፍ ባለች እጅ ወጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታም የግብጽን ንጉሥ የፈርዖንን ልብ አጸና፥ እርሱም የእስራኤልን ልጆች አሳደደ፤ ዳሩ ግን የእስራኤል ልጆች ከፍ ባለች እጅ ወጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ግብጼ ጋደ ካትያ፥ ዎዛና ልስና፥ ጾሳ ዎልቃን ከሳ ቦላ ደእያ እስራኤልያ አሳ የደርሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday Gibs'e gade kaatiyaa wozanaa d'ullissina, S'oossaa wolk'k'aan kessaa bolla de'iyaa Israa'eeliyaa asaa yedersseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY Gibxe biitta kawo wozina minththiin minoteththara buro buussa bolla diza Isra7eele asaa gooddides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ጊብጼ ቢታ ካዎ ዎዚና ሚንን ሚኖቴራ ቡሮ ቡሳ ቦላ ዲዛ ኢስራኤሌ ኣሳ ጎዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ግብፀ ቢታ ካዉዋ ዎዛና ሙምስዳ ግሾ ያሽ ባይና ከሳ ቦላ ደእያ እስራኤለ አሳ የደስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday Gibxe biitta kawa wozana muumisida gisho yashshi bayna kessa bolla de7iya Isra7eele asaa yedethis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር (ያህዌ) የንጉሡን የፈርዖንን ልብ ስለ አደነደነው በልበ ሙሉነት ከግብፅ የሚወጡትን እስራኤላውያን አሳደዳቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር የንጉሡን ልብ ስላደነደነ በድፍረት በመውጣት ላይ የነበሩትን እስራኤላውያንን አሳደዳቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ድማ ንልቢ ፈርዖን ንጉስ ግብፂ ኣትረሮ፤ ንሱ ኸዓ ደድሕሪ እቶም ብፅንዕቲ ኢድ ዝወፁ ዝነበሩ ደቂ እስራኤል ገስገሰ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ንልቢ ፈርኦን ንጉስ ግብጺ ኣትረሮ እሞ፡ ንሱ ደድሕሪ እቶም ብልዕልቲ ኢድ ዚወጹ ዝነበሩ ደቂ እስራኣኤል ገስገሰ።