Exodus 16:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ደቂ እስራኤል ድማ ከምኡ ገበሩ፡ ገሊኦም ድማ ይበዝሑ፡ ገሊኦም ድማ ይውሕዱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእስራኤልም ልጆች እንዲሁ አደረጉ፤ አንዱ አብዝቶ፥ አንዱም አሳንሶ ሰበሰበ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእስራኤልም ልጆች እንዲሁ አደረጉ፤ አንዱ አብዝቶ አንዱም አሳንሶ ለቀመ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የእስራኤልም ልጆች እንዲሁ አደረጉ፤ አንዳንዶቹ ብዙ አንዳንዶቹ ጥቂት ሰበሰቡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እስራኤላቱ ሙሴ ኡንቱንቶ ኦዴዳዋዳን ኦድኖ፤ እቱ ዳርሲደ፥ እቱ ላፈደ ሺሼድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Israa'eelatuu Muse unttunttoo odeeddawaadan ootseeddino; ittuu darissiide, ittuu laafetsiidde shiishsheeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele asay Musey isttas yootida mala ooththides; baggay darssidi baggay qasse guuththidi shiishshida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስራኤሌ ኣሳይ ሙሴይ ኢስታስ ዮቲዳ ማላ ኦዴስ፤ ባጋይ ዳርሲዲ ባጋይ ቃሴ ጉዲ ሺሺዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስራኤለት ኪተትዳይሳዳ ኦዶሶና፤ ባጋይ ዳርስድ፥ ባጋይ ጉድ ሺሽዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eeleti kiitetidaysada oothidosona; baggay darsidi, baggay guuthidi shiishidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እስራኤላውያንም እንደ ተነገራቸው አደረጉ፤ አንዳንዶች አብዝተው፣ አንዳንዶች ደግሞ አሳንሰው ሰበሰቡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እስራኤላውያንም እንደዚሁ አደረጉ፤ አንዳንዶቹ ብዙ አንዳንዶቹ ጥቂት ሰበሰቡ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ደቂ እስራኤል ድማ ኸምኡ ገበሩ። ገሊኣቶም ብዙሕ ገሊኣቶም ከዓ ውሑድ ኣከቡ።
Amharic Tigrinya 2011
ደቂ እስራኤል ድማ ከምኡ ገብሩ። ሓደ ብዙሕ ሓደ ኸኣ ሒደት ዝኣከበ ኣየትረፈ፡ እቲ ሒደት ዝኣከበ ኸኣ ኣየጉደለ። ነፍስ ወከፍ እቲ ብልዑ ዚኣኽሎ ኣከበ።