Exodus 16:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኮነ ድማ ገለ ካብቶም ህዝቢ ኣብታ ሻብዓይቲ መዓልቲ ክእከቡ ወጺኦም፡ ዋላ ሓንቲ ኣይረኸቡን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በሰባተኛውም ቀን እንዲህ ሆነ፤ ከሕዝቡ አንዳንድ ሰዎች ሊለቅሙ ወጡ፤ ግን ምንም አላገኙም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በሰባተኛውም ቀን እንዲህ ሆነ፤ ከሕዝቡ አንዳንድ ሰዎች ሊለቅሙ ወጡ፥ ምንምን አላገኙም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በሰባተኛውም ቀን ከሕዝቡ አንዳንድ ሰዎች ሊሰበስቡ ወጡ፥ ምንም አላገኙም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ላፑን ጋላሳን እት እት አሳይ ሺሻናዉ ከሴዳ፤ ሽን ኡንቱንቱ አይነ ደምበይክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Laappuntsa gallassan itti itti Asay shiishshanaw keseedda; shin unttunttu ayinne demmibeykkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin issi issi asati laappunththa gallassan shiishshanaas kezida shin aykkoka demmibeettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ኢሲ ኢሲ ኣሳቲ ላፑን ጋላሳን ሺሻናስ ኬዚዳ ሺን ኣይኮካ ዴሚቤቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ላፑን ጋላሳን እስ እስ አሳይ ሺሻናዉ ከይዶሶና፥ ሽን አይኮካ ደምቦኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Laapuntha gallasan issi issi asay shiishanaw keyidosona, shin aykoka demmibookona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሆኖም አንዳንዶቹ በሰባተኛው ቀን ለመሰብሰብ ወጡ፤ ነገር ግን ምንም አላገኙም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በሰባተኛው ቀን ከሕዝቡ መካከል ጥቂት ሰዎች ምግብ ለመሰብሰብ ወጡ፤ ነገር ግን ምንም አላገኙም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብቶም ህዝቢ ገሊኣቶም በታ ሻውዐይቲ መዓልቲ ኽእክቡ ወፁ፤ ይኹን እምበር ዝብላዕ ኣይረኸቡን።
Amharic Tigrinya 2011
ኮነ ድማ፡ ካብቶም ህዝቢ በታ ሳብዐይቲ መዓልቲ ኺእከቡ ወጹ፡ ኣይረኸቡን ከኣ።