Exodus 16:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ሙሴ፡ እግዚኣብሄር ምሸት ክትበልዕዎ ስጋ፡ ንግሆ ድማ ምሉእ እንጌራ እንተ ሂቡኩም፡ ኪኸውን እዩ። እግዚኣብሄር ነቲ ንስኻ ኣብ ልዕሊኡ ትጉረምረመሉ ምጉርምራምካ ይሰምዖ እዩ። ንሕናኸ እንታይ ኢና? ምጉርምራምኩም ኣንጻር እግዚኣብሄር እምበር፡ ኣንጻርና ኣይኰነን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሙሴም፥ “እግዚአብሔር ያንጐራጐራችሁበትን ማንጐራጐራችሁን ሰምቶአልና በመሸ ጊዜ ትበሉ ዘንድ ሥጋን፥ በማለዳም ትጠግቡ ዘንድ እንጀራን እግዚአብሔር ይሰጣችኋል፤ እኛም ምንድን ነን? ማንጐራጐራችሁ በእግዚአብሔር ላይ ነው እንጂ በእኛ ላይ አይደለም” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሙሴም። እግዚአብሔር ያንጐራጐራችሁበትን ማንጐራጐራችሁን ሰምቶአልና በመሸ ጊዜ ትበሉ ዘንድ ሥጋን፥ ማልዶም ትጠግቡ ዘንድ እንጀራን እግዚአብሔር ይሰጣችኋል፤ እኛም ምንድር ነን? ማንጐራጐራችሁ በእግዚአብሔር ላይ ነው እንጂ በእኛ አይደለም አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሙሴም፦ “ጌታ በማታ የምትበሉትን ሥጋና በማለዳ ደግሞ የሚያጠግባችሁን ምግብ ሲሰጣችሁ ጌታ ያጉረመረማችሁበትን ማጉረምረም ሰምቶ ነው፤ እኛ ምንድን ነን? ማጉረምረማችሁ በጌታ ላይ ነው እንጂ በእኛ ላይ አይደለም” አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉይያን ሙሴ፥ “እ ህንተንቶ ማናዉ ኦማርስ አሹዋ እሚናነ ህንተንቱ ኮይያ ኡክ ኡባ ህንተንቶ ዎንታ እምና፥ እ መና ጎዳ ግድያዋ ህንተንቱ ሄዋን ኤራና። አያዉ ጎፐ፥ ህንተንቱ አ ቦላ ዙዙሜዳዋ እ ስሴዳ። ኑን ኦኔ? ህንተንቱ ኑ ቦላ ዙዙምክታ፤ ህንተንቱ መና ጎዳ ቦላ ዙዙሚታ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyyiyaan Muse, «I hinttenttoo maanaw omarssi ashuwaa immiinanne hinttenttu koyyiyaa ukitsaa ubbaa hinttenttoo wontta immina, I Med'inaa Godaa gidiyaawaa hinttenttu hewaan erana. Ayaw gooppe, hinttenttu Aa bolla zuuzummeeddawaa I siseedda. Nuuni oonee? Hinttenttu nu bolla zuuzummikkita; hinttenttu Med'inaa Godaa bolla zuuzummiita» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye Musey, «Intte iza bolla zuuzumidayssa izi siyida gishshas izi inttes maanaas omars asho immiko intte koyida mala miza ukeththaaka ubbaa inttes maalado immana. Nu oonee? Intte GODAA bolla zuuzumideta attiin nu bolla zuuzumibeekketa» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ሙሴይ፥ «ኢንቴ ኢዛ ቦላ ዙዙሚዳይሳ ኢዚ ሲዪዳ ጊሻስ ኢዚ ኢንቴስ ማናስ ኦማርስ ኣሾ ኢሚኮ ኢንቴ ኮዪዳ ማላ ሚዛ ኡኬካ ኡባ ኢንቴስ ማላዶ ኢማና። ኑ ኦኔ? ኢንቴ ጎዳ ቦላ ዙዙሚዴታ ኣቲን ኑ ቦላ ዙዙሚቤኬታ» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳፈ ጉየ ሙሰይ፥ “ህንተ ጎዳ ቦላ ዙዙምዳይሳ እ ስእዳ ግሾ፥ እ ህንተዉ ኦማርስ ማናዉ አሾ እመይነ ዎንታ ማናዉ ህንተ ኮይያ መላ ኡይ እመይ ጎዳ ግደይሳ ህንተ ኤራና። ህንተ ኑ ቦላ ግዶናሽን ጎዳ ቦላ ዙዙመታ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye, Musey, “Hinte Godaa bolla zuuzumidaysa I si7ida gisho, I hintew omarsi maanaw asho immeynne wonta maanaw hinte koyiya mela uythu immey Godaa gideysa hinte erana. Hinte nu bolla gidonashin Godaa bolla zuuzumeta” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሙሴም ንግግሩን በመቀጠል፣ “በእርሱ ላይ ማጕረምረማችሁን ሰምቷልና በምሽት የምትበሉትን ሥጋ፣ በማለዳም የምትፈልጉትን ያህል እንጀራ በሚሰጣችሁ ጊዜ እግዚአብሔር (ያህዌ) መሆኑን ታውቃላችሁ፤ እኛ ማን ነን? በእኛ ላይ አይደለም ያጕረመረማችሁት፤ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ላይ ነው እንጂ” አላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህም በኋላ ሙሴ እንዲህ አለ፦ “በእርሱ ላይ ማጒረምረማችሁን ስለ ሰማ በማታ የምትበሉትን ሥጋና በማለዳ ደግሞ የፈለጋችሁትን ያኽል እንጀራ የሚሰጣችሁ እግዚአብሔር ነው፤ እኛ ምንድን ነን? በእኛ ላይ ስታጒረመርሙ በእግዚአብሔር ላይ ማጒረምረማችሁ ነው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሙሴ ድማ “እግዚኣብሄር እቲ ኣብ ልዕሊኡ ዘጕረምረምኩምዎ ሰሚዕዎ እዩ እሞ፥ ብምሸት ስጋ ኽትበልዑ፥ ብጊሓት ከዓ ምግቢ ኽትፀግቡ ዝህበኩም እግዚኣብሄር እዩ። እቲ ኣብ ልዕሌና ዘጕረምረምኩምዎ፥ ብእግዚኣብሄር ኢኹም ዘጕረምረምኩም እምበር ብኣና ኣይኮነን። ንሕና ደኣ እንታዎት ኴንና!” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011
ሙሴ ድማ እዚ እግዚኣብሄር ምሸት ስጋ ንምብላዕ ብጊሓት ከኣ እንጌራ ንምጽጋብ ንኣኻትኩም ብምሃቡ እዩ ዝኸውን። እግዚኣብሄር እቲ ዘጉረምረምኩምሉ ምጉርምራም ሰሚዕዎ እዩ እሞ ንሕና እንታይ ኢና፡ ንእግዚኣብሄር ኢኹም እምበር፡ ንኣና ኣይኮንኩምን ዘጉረምረምኩምልና በለ።
Recommended Reading