Exodus 18:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ሓሙስ ሙሴ፡ እቲ እትገብሮ ዘለኻ ነገር ጽቡቕ ኣይኰነን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የሙሴም አማት አለው፥ “አንተ የምታደርገው ይህ ነገር ትክክል አይደለም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሙሴም አማት አለው። አንተ የምታደርገው ይህ ነገር መልካም አይደለም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የሙሴ አማትም አለው፦ “እያደረግህ ያለኸው ነገር መልካም አይደለም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሙሴ ቦሉ፥ “ሀዌ ኔን ኦያባይ ሎኤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Muse bolluu, «Hawe neeni ootsiyaabay lo"enna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Yootoreykka, «Hayssi neni ooththizayssi lo7o deenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዮቶሬይካ፥ «ሃይሲ ኔኒ ኦዛይሲ ሎኦ ዴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሙሰ ቦሎይ፥ “ሀይስ ነ ኦይስ ሎኦ ግደና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Muse bolloy, “Haysi ne ootheysi lo77o gidenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የሙሴ ዐማት መልሶ እንዲህ አለው። “የምትሠራው መልካም አይደለም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህም በኋላ የትሮ እንዲህ አለ፦ “ይህ የምታደርገው ነገር ሁሉ ትክክል አይደለም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዮቶር ድማ ንሙሴ “እዝ ንስኻ እትገብሮ ዘለኻ ነገር ፅቡቕ ኣይኮነን።
Amharic Tigrinya 2011
ሓሙ ሙሴ ኸኣ በሎ፡ እዚ ንስኻ እትገብሮ ዘሎኻ ነገር ኣይጽቡቕን እዩ።