Exodus 18:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሕግታትን ሕግታትን ምሃሮም፡ ክመላለሱሉ ዘለዎም መገድን ክገብርዎ ዘለዎም ዕዮን ድማ ኣርእዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእግዚአብሔርንም ሥርዐቱንና ሕጉን መስክርላቸው፤ የሚሄዱበትንም መንገድ፥ የሚያደርጉትንም ሥራ ሁሉ አሳያቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሥርዓቱንም ሕጉንም አስተምራቸው፥ የሚሄዱበትን መንገድ የሚያደርጉትንም ሥራ ሁሉ አሳያቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሥርዓቱንና ሕጉን አስተምራቸው፥ የሚሄዱበትን መንገድና የሚያደርጉትን ሥራ አሳውቃቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አዛዙዋነ ዎጋ ኡንቱንታ ኔን ታማርሳ፤ ኡንቱንቱ ደአና ማራነ ኦና ኦሱዋ ኡባ ኡንቱንታ በሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Azazuwaanne wogaa unttuntta neeni tamaarissa; unttunttu de'ana maaraanne ootsana oosuwaa ubbaa unttuntta bessa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xoossa maaraanne wogaa istta neni tamaarsa; istti waani daanaakko istti ooththana ooso istta bessa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጾሳ ማራኔ ዎጋ ኢስታ ኔኒ ታማርሳ፤ ኢስቲ ዋኒ ዳናኮ ኢስቲ ኦና ኦሶ ኢስታ ቤሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፆሳ ኪታነ ህግያ ኤንታ ታማርሳ። ኤንቲ ዋን ዳነኮነ አይ ኦነኮ ኤንታ በሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Xoossa kiitaanne higgiya enta tamaarsa. Enti waani daanekonne ay oothaneko enta bessa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሥርዐቶቹንና ሕጎቹን አስተምራቸው፤ እንዴት መኖር እንዳለባቸውና ምን መሥራት እንደሚገባቸው አሳያቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አንተ የእግዚአብሔርን ሥርዓትና ሕግ ልታስተምራቸው፥ እንዲሁም እንዴት መኖርና ምን ማድረግ እንደሚገባቸውም ልትገልጥላቸው ይገባል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስርዓታትን ሕግጋትን መሃሮም፤ ከመይ ኢሎም ከም ዝነብሩን እንታይ ክገብሩ ኸም ዝግብኦምንውን ንገሮም።
Amharic Tigrinya 2011
ስርዓታትን ሕጋጋትን ምሀሮም፡ ዚኸዱላ መገድን ዚገብርዎ ግብርን ከኣ ንገሮም።