Exodus 18:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
የትሮ ሓሙስ ሙሴ ድማ ምስ ደቁን ሰበይቱን ናብ ሙሴ ኣብ በረኻ መጸ፣ ኣብኡ ድማ ኣብ ከረን ኣምላኽ ሰፈረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የሙሴ አማት ዮቶርም ከልጆቹና ከሚስቱ ጋር በእግዚአብሔር ተራራ አጠገብ በምድረ በዳ ወደ ሰፈረ ወደ ሙሴ መጣ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሙሴ አማት ዮቶርም ከልጆቹና ከሚስቱ ጋር በእግዚአብሔር ተራራ አጠገብ በምድረ በዳ ወደ ሰፈረ ወደ ሙሴ መጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የሙሴ አማት ይትሮ፥ ከልጆቹና ሚስቱ ጋር በምድረ በዳ ሰፍሮ ወደ ነበረበት ወደ እግዚአብሔር ተራራ ወደ ሙሴ መጣ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሙሴ ቦሉ ዮቶረ አ አቱማ ናናነ አ ማቻትና ጾሳ ደርያ ማታን ደእያ ሙሴኮ መላ ቢታ ዬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Muse bolluu Yootoore Aa attuma naanaanne Aa machchattina S'oossaa deriyaa matan de'iyaa Musekko mela biittaa yeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Muse bollo Yootorey Muse attuma naytaranne Muse machcheyra gididi bazzon Xoossa zuma achchan diza Musekko yides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሙሴ ቦሎ ዮቶሬይ ሙሴ ኣቱማ ናይታራኔ ሙሴ ማቼይራ ጊዲዲ ባዞን ጾሳ ዙማ ኣቻን ዲዛ ሙሴኮ ዪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሙሰ ቦሎይ ዮቶር፥ እያ ማችዉነ እ አደ ናይታ ባራ ኤክድ፥ መላ ቢታን፥ ፆሳ ዙማ ማታን ደእያ ሙሰኮ ይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Muse bolloy Yotori, iya machiwunne I adde nayta baara ekidi, mela biittan, Xoossaa zumaa matan de7iya Museko yis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የሙሴ ዐማት ዮቶር ከሙሴ ወንድ ልጆችና ሚስት ጋር ሆኖ በምድረ በዳ ከእግዚአብሔር (ኤሎሂም) ተራራ አጠገብ ወደ ሰፈረበት ወደ ሙሴ መጣ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የትሮ የሙሴ ዐማት ከሙሴ ሚስትና ከሁለቱ ልጆችዋ ጋር ሆኖ በበረሓ ሙሴ ወደ ሰፈረበት ወደ ተቀደሰው ተራራ መጣ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዮቶር ሓሙ ሙሴ ድማ ምስ ደቂ ሙሴን ሰበይቱን፥ ናብቲ ሙሴ ሰፊርዎ ዝነበረ ምድረ በዳ፥ ናብ ጥቓ እምባ እግዚኣብሄር መፀ።
Amharic Tigrinya 2011
የትሮ ሓሙ ሙሴ ድማ ምስ ደቂ ሙሴን ሰበይቱን ናብ ሙሴ፡ ኣብቲ ንሱ ሰፊርዎ ዝነበረ በረኻ፡ ኣብ ጥቓ ኸረን ኣምላኽ መጸ።