Exodus 18:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሙሴ ድማ ንሓሙኡ፡ የሆዋ ምእንቲ እስራኤል ኢሉ ንፈርኦንን ንግብጻውያንን ዝገበሮ ዅሉ፡ ኣብ መገዲ ዘጋጠሞም ዅሉ መከራን፡ የሆዋ ብኸመይ ከም ዘድሓኖምን ነገሮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሙሴም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በፈ​ር​ዖ​ንና በግ​ብ​ፃ​ው​ያን ላይ ስለ እስ​ራ​ኤል ያደ​ረ​ገ​ውን ሁሉ፥ በመ​ን​ገ​ድም ያገ​ኛ​ቸ​ውን ድካም ሁሉ፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም እንደ አዳ​ና​ቸው ለአ​ማቱ ነገ​ረው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሙሴም እግዚአብሔር በፈርዖንና በግብፃውያን ላይ ስለ እስራኤል ያደረገውን ሁሉ፥ በመንገድም ያገኛቸውን ድካም ሁሉ፥ እግዚአብሔርም እንዳዳናቸው ለአማቱ ነገረው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሙሴም ጌታ በፈርዖንና በግብጽ ላይ ስለ እስራኤል ያደረገውን ሁሉ፥ በመንገድም ያገኛቸውን ድካም ሁሉ፥ ጌታም እንዳዳናቸው ለአማቱ ተረከለት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ እስራኤልያ አሳ ድራዉ፥ ካትያ ቦላነ ግብጼቱዋ ቦላ ኦዳ ኡባ፥ ኦግያን ኡንቱንታ ጋኬዳ ዳቡራባ ኡባነ መና ጎዳይ ኡንቱንታ አሼዳዋ ሙሴ ባረ ቦሎ ኦዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday Israa'eeliyaa asaa diraw, kaatiyaa bollanne Gibs'etuwaa bolla ootseedda ubbaa, ogiyaan unttuntta gakkeedda daaburaabaa ubbaanne Med'inaa Goday unttuntta ashsheeddawaa Muse bare bolloo odeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY Isra7eele asaa gishshas Gibxe kawo bollanne Gibxe asaa bolla ooththidayssa, oge bolla istta gakkida daaburanne GODAY istta ashshidayssa ubbaa Musey ba bollozas yootides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ኢስራኤሌ ኣሳ ጊሻስ ጊብጼ ካዎ ቦላኔ ጊብጼ ኣሳ ቦላ ኦዳይሳ፥ ኦጌ ቦላ ኢስታ ጋኪዳ ዳቡራኔ ጎዳይ ኢስታ ኣሺዳይሳ ኡባ ሙሴይ ባ ቦሎዛስ ዮቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ እስራኤለታ አሻናዉ ግብፀ አሳ ቦላነ ኤንታ ካዉዋ ቦላ ኦዳባ ኡባነ ኦገን ኤንታ ጋክዳ መቱዋ ኡባን ጎዳይ ዋት ማድዳኮ ሙሰይ ባ ቦሉዋስ ኦድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday Isra7eeleta ashshanaw Gibxe asaa bollanne enta kawa bolla oothidaba ubbaanne ogen enta gakida metuwa ubban Goday waati maaddidaako Musey ba bolluwas odis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሙሴም እግዚአብሔር (ያህዌ) ለእስራኤል ሲል በፈርዖንና በግብፃውያን ላይ ያደረገውን ሁሉ፣ በመንገድም ላይ ስላጋጠማቸው መከራ ሁሉና እግዚአብሔርም (ያህዌ) እንዴት እንዳዳናቸው ለዐማቱ ነገረው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሙሴም እስራኤልን ለመታደግ እግዚአብሔር በግብጽ ንጉሥና በሕዝቡም ላይ ያደረገውን ድንቅ ነገር ሁሉ ለዐማቱ ተረከለት። እንዲሁም ሕዝቡ በመንገድ ላይ ሳሉ ምን ያኽል ብርቱ ፈተና እንደ ገጠማቸውና እግዚአብሔርም እንዴት እንዳዳናቸው ነገረው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሙሴ ድማ እቲ እግዚኣብሄር ንእስራኤል ከድሕን ኢሉ፥ ኣብ ፈርዖንን ኣብ ግብፃውያንን ዝገበሮን፥ እቲ ኣብ መንገዲ ዝረኸቦም ኵሉ መከራን፥ እግዚኣብሄር ከዓ ኸመይ ገይሩ ኸም ዘድሓኖምን ንሓሙኡ ነገሮ።
Amharic Tigrinya 2011
ሙሴ ድማ እቲ እግዚኣብሄር ምእንቲ እስራኤል ኢሉ ፈርኦንን ንግብጻውያንን ዝገበሮ ኹሉን እቲ ኣብ መገዲ ዝረኸቦም ኩሉ ጭንቀትን እግዚኣብሄር ከኣ ከም ዘድሓኖምን ንሓሙኡ ነገሮ።