Exodus 19:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ እግዚኣብሄር ንሙሴ፡ ንህዝቢ ምእንቲ ኺርእዩ ናብ እግዚኣብሄር ከይሰባበሩን ብዙሓት ካብኣቶም ከይጠፍኡን፡ ውረድ፡ ትእዛዝ ሃቦም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም ሙሴን፥ “ውረድ፤ ይህንም ለመረዳት ወደ እግዚአብሔር እንዳይቀርቡ፥ ከእነርሱም ብዙ እንዳይጠፉ ለሕዝቡ አስጠንቅቃቸው፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም ሙሴን። ውረድ፥ እግዚአብሔርን ለማየት ዳርቻውን እንዳያልፉ ከእነርሱም ብዙ እንዳይጠፉ ለሕዝቡ አስጠንቅቃቸው፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ ሙሴን እንዲህ አለው፦ “ውረድ፥ ጌታን ለማየት ዳርቻውን እንዳያልፉና ከእነርሱም ብዙዎቹ እንዳይጠፉ ሕዝቡን አስጠንቅቃቸው፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ አ፥ “ኔን ዱገ ባደ አሳይ መና ጎዳ በአና ጊደ፥ ዛዋ አናዳንነ ኡንቱንቱፐ ዳሩ ሀይቀናዳን አሳ ሴራ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday Aa, «Neeni duge baade Asay Med'inaa Godaa be'ana giide, zawaa aad'd'enaadaninne unttunttuppe daruu hayk'k'ennaadan asaa seera.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY iza, «Neni duge baada asay beyana giidi haa taakko zawa aadhdhontta malanne isttafe daroti hayqqontta mala asaa hanqa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ኢዛ፥ «ኔኒ ዱጌ ባዳ ኣሳይ ቤያና ጊዲ ሃ ታኮ ዛዋ ኣንታ ማላኔ ኢስታፌ ዳሮቲ ሃይቆንታ ማላ ኣሳ ሃንቃ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ እያኮ፥ “ኔኒ ዱገ ባዳ አሳይ ታና በአና ግድ፥ ዛዋ አና መላነ ኤንታፈ ዳሮይ ሀይቆና መላ ኤንታዉ ኦዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday iyako, “Neeni duge bada asay tana be7ana gidi, zawa aadhona melanne entafe daroy hayqonna mela entaw oda.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔርም (ያህዌ) እንዲህ አለው፤ “ሕዝቡ እግዚአብሔርን (ያህዌ) ለማየት በመጣደፍ ብዙዎቹ እንዳይጠፉ ውረድና አስጠንቅቃቸው
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔርም እንዲህ አለው፤ “እኔን እግዚአብሔርን ለማየት የተወሰነውን ክልል አልፈው እንዳይመጡ ወርደህ ለሕዝቡ ንገር፤ ይህን ቢያደርጉ ግን ከእነርሱ ብዙዎቹ ይሞታሉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ “ውረድ እሞ፥ እቶም ህዝቢ ንእግዚኣብሄር ክሪኡ ኽብሉ ናብቲ እምባ ኸይቐርቡ እሞ፥ ብዙሓት ከዓ ኸይጠፍኡስ፥ ኣጠንቅቆም።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ፡ ውረድ ኣሞ እቶም ህዝቢ ንእግዚኣብሄር ኪርእዩ ኸይቀረቡ፡ ብዙሓት ከኣ ኸይጠፍኡስ፡ ኣጠንቅቆም።