Exodus 19:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም ናብ እግዚኣብሄር ዚቐርቡ ካህናት ከኣ፡ የሆዋ ምእንቲ ኸይበላሾ፡ ንርእሶም ይቕደሱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ወደ እግዚአብሔርም የሚቀርቡት ካህናት ደግሞ እንዳያጠፋቸው ራሳቸውን ይቀድሱ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ወደ እግዚአብሔርም የሚቀርቡት ካህናት ደግሞ እግዚአብሔር እንዳያጠፋቸው ራሳቸውን ይቀድሱ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ወደ ጌታ የሚቀርቡት ካህናትም ራሳቸውን ይቀድሱ ካልሆነ ግን ጌታ ያጠፋቸዋል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀራይ አቶ መና ጎዳ ማታ ሺቅያ ቄሳቱካ ባረና ጌሻናዉ ኮሼ፤ ሄዌ ዮፐ፥ መና ጎዳይ ኡንቱንታ ሙራና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Haray atto Med'inaa Godaa mata shiik'iyaa k'eesatuukka barena geeshshanaw koshshee; hewe d'ayooppe, Med'inaa Goday unttuntta murana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Haray attoshin ta mata shiiqiza qeesetikka ubba wode bana geeshshanaas koshshees; histtontta ixxiko GODAY istta qaxxayana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃራይ ኣቶሺን ታ ማታ ሺቂዛ ቄሴቲካ ኡባ ዎዴ ባና ጌሻናስ ኮሼስ፤ ሂስቶንታ ኢጺኮ ጎዳይ ኢስታ ቃጻያና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሀር አቶ ጎዳ ማት ሺቅያ ካህነትካ ባንታና ጌሾ። ኤንቲ ሄሳ ኦና እኮ ታ ኤንታ ሀንቃና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hari atto Godaa mati shiiqiya kahinetika bantana geeshsho. Enti hessa oothonna ixiko ta enta hanqana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ወደ እግዚአብሔር (ያህዌ) የሚቀርቡት ካህናት እንኳ ራሳቸውን መቀደስ አለባቸው፤ አለዚያ እግዚአብሔር (ያህዌ) ቍጣውን ያወርድባቸዋል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ለአገልግሎት ወደ እኔ የሚቀርቡ ካህናት እንኳ ሳይቀሩ ራሳቸውን ያንጹ፤ ይህ ካልሆነ እኔ እግዚአብሔር እቀጣቸዋለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ናባይ ናብ እግዚኣብሄር ዝቐርቡ ኻህናት ድማ፥ ኣነ እግዚኣብሄር ከየጥፍኦም፥ ንርእሶም ይቐድሱ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ናብ እግዚኣብሄር ዚቐርቡ ኻህናት ድማ እግዚኣብሄር ከየጥፋኦም ርእሶም ይቀድሱ በሎ።