Exodus 2:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
በታ ካልአይቲ መዓልቲ ምስ ወጸ፡ እንሆ፡ ክልተ ሰብ እብራውያን ነንሕድሕዶም ይከራኸሩ ነበሩ፡ ነቲ በደለ ድማ፡ ስለምንታይ ንመጻምድትኻ ትሃርም፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በሁ​ለ​ተ​ኛ​ውም ቀን ወጣ፤ ሁለ​ቱም የዕ​ብ​ራ​ው​ያን ሰዎች ሲጣሉ አየ፤ ሙሴም በዳ​ዩን፥ “ለምን ባል​ን​ጀ​ራ​ህን ትመ​ታ​ዋ​ለህ?” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በሁለተኛውም ቀን ወጣ፥ ሁለቱም የዕብራውያን ሰዎች ሲጣሉ አየ፤ በዳዩንም። ለምን ባልንጀራህን ትመታዋለህ? አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በሁለተኛውም ቀን ወጣ፥ ሁለት ዕብራውያን ሰዎች ሲጣሉ አየ፥ በዳዩንም፦ “ለምን ባልንጀራህን ትመታዋለህ?” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዎንተ ጋላስ ከሲደ፥ በእተ! ሀቼ ቃይ ላኡ እብራዌቱ ዋቲኖ። ናቄዳዋ እ፥ “ኔን ነ እሻ ግዴዳ እብራውያ አያዉ ደቻይ?” ያጊደ ኦቼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Wonttetsa gallassi kesiide, be'ite! Hachche k'ay laa"u Ibraawetuu wad'ettiino. Naak'k'eeddawaa I, «Neeni ne ishaa gideedda Ibraawiyaa ayaw dechchay?» yaagiide oochcheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Wonteththa gallas kezidi nam7u Ibraaweti ba garsan wadhettizayta be7ides. Qohizayssa izi, «Neni ne as gidida Ibraaweza ays wadhdhay?» gi oychchides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዎንቴ ጋላስ ኬዚዲ ናምኡ ኢብራዌቲ ባ ጋርሳን ዋቲዛይታ ቤኢዴስ። ቆሂዛይሳ ኢዚ፥ «ኔኒ ኔ ኣስ ጊዲዳ ኢብራዌዛ ኣይስ ዋይ?» ጊ ኦይቺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዎንተ ጋላስ ከይድ፥ ናምኡ እብራወት ዋትሽን በእስ። ቆሄይሳኮ፥ “ኔኒ ነ ዳቡዋ አይስ ሾጫይ?” ያግድ ኦይችስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Wontetha gallas keyidi, nam7u Ibraaweti wadhetishin be7is. Qoheysako, “Neeni ne dabbuwa ayis shocay?” yaagidi oychis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በማግስቱም በወጣ ጊዜ ሁለት ዕብራውያን እርስ በርሳቸው ሲጣሉ አየ፤ ጥፋተኛውንም፣ “የገዛ ወገንህን የምትመታው ለምንድን ነው?” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በማግስቱም ወደዚያው ስፍራ ተመልሶ ሲሄድ ሁለት ዕብራውያን እርስ በርሳቸው ሲጣሉ አየ፤ በደል የሠራውንም ሰው ተመልክቶ “ወገንህ የሆነውን ዕብራዊ ለምን ትመታዋለህ?” ሲል ጠየቀው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንፅባሒቱ ድማ ወፀ፤ እንሆ ዕብራውያን ዝኾኑ ኽልተ ሰብኡት ክበኣሱ እንተለዉ ረአየ። ነቲ ዝዕምፅ ዝነበረ ኸዓ “ስለ ምንታይ ንሓውካ ትወቕዖ?” ኢሉ ጠየቖ።
Amharic Tigrinya 2011
በታ ኻልኣይቲ መዓልቲ ድማ ወጸ፡ እንሆ ክልተ እብራውያን ሰብኡት ኪበኣሱ ረአየ። ነቲ ዝዐመጸ፡ ከምይ ንብጻይካ እትወቕዖ፡ በሎ።