Exodus 2:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ኻህን ሚድያን ከኣ ሸውዓተ ኣዋልድ ነበራኦ፣ መጺአን ድማ ማይ ፈጢረን መጓሰ ኣቦኦም ኬስትያ ድማ ማይ ፈጢረን መሊአንኦ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለምድያምም ካህን ሰባት ሴቶች ልጆች ነበሩት፤ የአባታቸውንም የዮቶርን በጎች ይጠብቁ ነበር፤ እነርሱም መጥተው ውኃ ቀዱ፤ የአባታቸውንም የዮቶርን በጎች ሊያጠጡ የውኃዉን ገንዳ ሞሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለምድያምም ካህን ሰባት ሴቶች ልጆች ነበሩት፤ እነርሱም መጥተው ውኃ ቀዱ፥ የአባታቸውንም በጎች ሊያጠጡ የውኃውን ገንዳ ሞሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የምድያምም ካህን ሰባት ሴቶች ልጆች ነበሩት፤ እነርሱም መጥተው ውኃ ቀዱ፥ የአባታቸውንም በጎች ሊያጠጡ የውሀውን ገንዳ ሞሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄ ዎደ ሚድያማ ቄሳቱዋፐ እቶ ላፑን ማጫ ናናይ ደኢኖ፤ ኡንቱንቱ ባረንቱ አዉዋ ዶርሳቱዋ ሃ ኡሻናዉ ዎንግርያን ሃ ዱቂ ኩንናዉ ዬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
He wode Miidiyaama k'eesatuwaappe ittoo laappun mac'c'a naanay de'iino; unttunttu barenttu aawuwaa dorssatuwaa haatsaa ushshanaw wonggiriyaan haatsaa duuk'k'i kuntsanaw yeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He wode issi Midiyaame qeeses laappun macca nayti deettes; istti he haaththa ollaako ba aawaa dorsata haath ushshanaas yiidi gonggen haath duuqqi kunththida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ዎዴ ኢሲ ሚዲያሜ ቄሴስ ላፑን ማጫ ናይቲ ዴቴስ፤ ኢስቲ ሄ ሃ ኦላኮ ባ ኣዋ ዶርሳታ ሃ ኡሻናስ ዪዲ ጎንጌን ሃ ዱቂ ኩንዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄ ዎደ ምድያመ ካህነ እሱዋስ ላፑን ማጫ ናይት ደኦሶና። ኤንቲ ባንታ አዋ ዶርሳታ ጎንገን ሃ ዱቅ ኡሻናዉ ይዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
He wode Midiyaame kahine issuwas laapun macca nayti de7oosona. Enti banta aawa dorsata gongen haathe duuqi ushshanaw yidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የምድያም ካህን ሰባት ሴቶች ልጆች ነበሩት፤ እነርሱም ወደ ውሃው ጕድጓድ መጥተው የአባታቸውን በጎች ውሃ ለማጠጣት ገንዳውን ሞሉት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አንድ የምድያም ካህን ሰባት ሴቶች ልጆች ነበሩት፤ እነርሱም ውሃ ለመቅዳትና በገንዳ እየሞሉ የአባታቸውን በጎችና ፍየሎች ለማጠጣት ወደዚያ መጡ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንኻህን ምድያም ድማ ሸውዓተ ኣጓላት ነበራኦ። ኣባጊዕ ኣቦአን ከስትያ፥ ማይ ቀዲሐን ነቲ ጋብላታት መልኣኦ።
Amharic Tigrinya 2011
ካህን ሚድያን ድማ ሾብዓተ ኣዋልድ ነበራኦ። ንሳተን መጺኤን ነባጊዕ ኣቦኤን ኬስትያ፡ ማይ ቀዲሔን ነቲ ጋብላታት መልኣኦ።