Exodus 2:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንኣዋልዱ ድማ፡ ኣበይ ኣሎ፧ ንምንታይ ነቲ ሰብኣይ ገዲፍካዮ እንጌራ ምእንቲ ኺበልዕ ጸውዕዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ልጆቹንም፥ “ሰውዬው ወዴት ነው? ለምንስ ያን ሰው ተዋችሁት? ጥሩት፤ እንጀራም ይብላ” አላቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ልጆቹንም። እርሱ ወዴት ነው? ለምንስ ያንን ሰው ተዋችሁት? ጥሩት እንጀራም ይብላ አላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ልጆቹንም፦ “ሰውዬው የት ነው? ለምንስ ይህንን ሰው ተዋችሁት? ጥሩት ምግብም ይብላ” አላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እ ባረ ማጫ ናና፥ “ያትና እ ሀቃን ደኢ? ህንተንቱ ሄ ብታንያ አያዉ አግ ባሼድቴ? አነ አ ጼሲደ፥ ምያባ ሾቢተ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
I bare mac'c'a naanaa, «Yaatina I hak'an de'ii? Hinttenttu he bitaniyaa ayaw aggi basheedditee? Ane Aa s'eesiide, miyaabaa shoobbite» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Histtiin izi ba macca nayta, «Ha7i izi awan dizee? Intte he addeza ays heen aggidetii? Ane iza xeygite; yiidi kath mo» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሂስቲን ኢዚ ባ ማጫ ናይታ፥ «ሃኢ ኢዚ ኣዋን ዲዜ? ኢንቴ ሄ ኣዴዛ ኣይስ ሄን ኣጊዴቲ? ኣኔ ኢዛ ጼይጊቴ፤ ዪዲ ካ ሞ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ ባ ማጫ ናይታ፥ “ያትን እ አዉን ደኢ? ህንተ ሄ ኡራ አይስ አግድ ይደቲ? ኑራ ካ ማና መላ አነ እያ ፄግተ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I ba macca nayta, “Yaatin I awun de7ii? Hinte he ura ayis aggidi yidetii? Nuura kathi maana mela ane iya xeegite” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አባታቸውም፣ “ሴቶች ልጆቹን የት አለ? ለምን ትታችሁት መጣችሁ? ጥሩትና አብሮን እንጀራ ይብላ” አላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አባታቸውም “ታዲያ፥ አሁን ሰውየው የት ነው? ለምንስ ተዋችሁት? ሂዱ ጥሩትና መጥቶ እህል ይቅመስ” አላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣቦአን ድማ ነተን ኣጓላት “ኣበይ ደኣ ኣሎ? ስለ ምንታይከ ነቲ ሰብ እቱይ ሓደግክናኦ? ሕዚ እውን እንጀራ ኽበልዕ ኺዳ ፀውዓኦ” በለን።
Amharic Tigrinya 2011
ኣዋልዱ ድማ ኣበይ ደኣ ኣሎ። ስለምንታይከ ነቲ ሰብቲ ሐደግክንኦ፡ እንጌራ ኺበልዕ ጸውዓኦ በለን።