Exodus 2:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ጓል ፈርኦን ድማ ኣብ ርባ ክትሕጸብ ወረደት። እንሆ ድማ እታ ጓል ብወገን ሩባ ትኸይድ ነበረት፤ ነቲ ታቦት ኣብ መንጎ ባንዴራታት ምስ ረኣየት ድማ፡ ንገረዳ ክትወስዶ ሰደደት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የፈርዖንም ሴት ልጅ ልትታጠብ ወደ ወንዝ ወረደች፤ ደንገጥሮችዋም በወንዝ ዳር ይሄዱ ነበር፤ ሣጥኑንም በቄጠማ ውስጥ አየች፤ ደንገጥርዋንም ልካ አስመጣችው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የፈርዖንም ልጅ ልትታጠብ ወደ ወንዝ ወረደች፤ ደንገጥሮችዋም በወንዝ ዳር ይሄዱ ነበር፤ ሣጥኑንም በቄጠማ ውስጥ አየች፥ ደንገጥርዋንም ልካ አስመጣችው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የፈርዖንም ልጅ ልትታጠብ ወደ ወንዝ ወረደች፤ ደንገጥሮችዋም በወንዝ ዳር ይሄዱ ነበር፤ ሣጥኑንም በቄጠማ ውስጥ አየች፥ ደንገጥሩዋንም ልካ አስመጣችው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ግብጼ ካትያ ናታ ቦላ ሜጨታናዉ ናይለ ግያ ሻፋ ዎዱ፤ እዝ ማጫ ቆማቱ ሃ ዶናን ያነ ሃነ ሀመቲኖ፤ እዛ ቁንኣ ጫርያ ግዶን በኣደ፥ ባደ አካ ያና ማላ ባረ ቆማቶ ኪታዱ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Gibs'e kaatiyaa naatta bollaa meec'ettanaw Nayle giyaa shaafaa wod'd'aaddu; izi mac'c'a k'oomatuu haatsaa doonaan yaanne haanne hamettiino; iza k'un"aa c'ariyaa giddon be'aade, baade akkaa yaana mala bare k'oomatto kiittaaddu;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gibxe kawo naya bolla meecettanaas Nayle shaafa wodhdhadus; izi macca aylletikka haaththa doonan yaanne haa hemetteettes; iza keesheza duureessa geetettiza maata giddon beyada, baada ekkada yaana mala ba aylleyo kiittadus;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊብጼ ካዎ ናያ ቦላ ሜጬታናስ ናይሌ ሻፋ ዎዱስ፤ ኢዚ ማጫ ኣይሌቲካ ሃ ዶናን ያኔ ሃ ሄሜቴቴስ፤ ኢዛ ኬሼዛ ዱሬሳ ጌቴቲዛ ማታ ጊዶን ቤያዳ፥ ባዳ ኤካዳ ያና ማላ ባ ኣይሌዮ ኪታዱስ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ግብፀ ካዉዋ ናእያ ቦላ ሜጨታናዉ ናይለ ሻፋ ዎሱ። እ ማጫ አይለት ሃ ዶናን ይያ ሃ ስመረቶሶና። እያ ዳቾ ማይጫ ግዶን ደማዳ፥ ባ አይልዉ ባዳ ኤሀና መላ ኪታሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Gibxe kawa na7iya bolla meecetanaw Nayle Shaafa wodhasu. I macca aylleti haatha doonan yaa haa simeretoosona. Iya daacho mayca giddon demmada, ba aylliw bada ehana mela kiittasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዚህ ጊዜ የፈርዖን ልጅ ልትታጠብ ወደ አባይ ወንዝ ወረደች፤ በምትታጠብበትም ጊዜ ደንገጥሮቿ በወንዙ ዳር ወዲያና ወዲህ ይሉ ነበር፤ በቄጠማውም መካከል የተቀመጠ ቅርጫት አይታ ከደንገጥሮቿ አንዷን እንድታመጣው ላከቻት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዚህ ጊዜ የንጉሡ ሴት ልጅ ልትታጠብ ወደ ወንዝ ወረደች፤ ሴቶች አገልጋዮችዋም በወንዙ ዳር ይሄዱ ነበር፤ እርስዋም በቀጤማ መካከል የተቀመጠ አንድ ቅርጫት አየች፤ አገልጋይዋንም ልካ አስመጣችው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ጓል ፈርዖን ከዓ ኽትሕፀብ ናብ ሩባ ወረደት፤ እተን ኣግራዳ ድማ፥ ወሰና ወሰን እቲ ፈለግ ይዛወራ ነበራ። እታ ጓል ፈርዖን ድማ ኣብ ማእኸል እቲ ሰልሰላ ሓደ ሳፁን ረአየት። ገረዳ ሰዲዳ ከዓ ኣምፅአቶ።
Amharic Tigrinya 2011
ጓል ፈርኦን ከኣ ክትሕጸብ ናብ ርባ ወረደት፡ እተን ኣግራዳ ድማ ገምገመገምገም እቲ ርባ ይዛወራ ነበራ። ኣብ ማእከል ሰልሰላ ሳጹን ረኣየት እሞ፡ ገረዳ ሰዲዳ ኣምጽኣቶ።