Exodus 20:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነቶም ዘፍቅሩኒን ትእዛዛተይ ዝሕልዉን ኣሽሓት ድማ ምሕረት ግበሩሎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለሚወድዱኝ፥ ትእዛዜንም ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ምሕረትን የማደርግ አምላክ ነኝና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለሚወድዱኝ፥ ትእዛዜንም ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ምሕረትን የማደርግ እኔ እግዚአብሔር አምላክህ ቀናተኛ አምላክ ነኝና። ፕ
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ለሚወድዱኝ ትእዛዜንም ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ምሕረትን የማደርግ ነኝ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይ ታና ሲቅያነ ታ አዛዙዋ ናግያዋንቶ ሻአ የለታይ ጋካናዉ ላመተና ሲቁዋ በስያ መና ጎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'ay taana siik'iyaanne ta azazuwaa naagiyaawanttoo sha"a yeletay gakkanaw laamettena siik'uwaa bessiyaa Med'inaa Godaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qasse tani tana siiqizaytassinne ta azazo naagizaytas daro shii yeleteth gakkanaas tani ta siiqo bessiza Xoossa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃሴ ታኒ ታና ሲቂዛይታሲኔ ታ ኣዛዞ ናጊዛይታስ ዳሮ ሺ ዬሌቴ ጋካናስ ታኒ ታ ሲቆ ቤሲዛ ጾሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ታና ሲቀይሳታነ ታ ኪታ ናገይሳታ ሼሻ ሙኩሉ የለተ ጋካናዉ ኬሀና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin tana siiqeysatanne ta kiita naageysata sheesha mukulu yeletethi gakanaw keehana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ነገር ግን ለሚወድዱኝና ትእዛዞቼን ለሚጠብቁ እስከ ሺሕ ትውልድ ድረስ ፍቅርን የማሳይ ነኝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ለሚወዱኝና ትእዛዞቼን ለሚጠብቁ ሁሉ ግን እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ዘለዓለማዊ ፍቅሬን አሳያቸዋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንዝፈትዉንን ትእዛዛተይ ንዝሕልዉን ግና ኽሳዕ ሽሕ ትውልዲ ምሕረት ዝገብር እየ።
Amharic Tigrinya 2011
ንዚፈትዉንን ትእዛዘተይ ንዚሕልውን ግና ክሳዕ ኣሻሓት ምሕረት ዝገብር እየ።