Exodus 20:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስም የሆዋ ኣምላኽካ ብኸንቱ ኣይትጠቐም። እግዚኣብሄር ነቲ ስሙ ንኸንቱ ዝጥቀም ከይተቐጽዐ ኣይሓድጎን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“የእግዚአብሔርን የአምላክህን ስም በከንቱ አትጥራ፤ አምላክህ እግዚአብሔር ስሙን በከንቱ የሚጠራውን ከበደል አያነጻውምና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእግዚአብሔርን የአምላክህን ስም በከንቱ አትጥራ፤ እግዚአብሔር ስሙን በከንቱ የሚጠራውን ከበደል አያነጻውምና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“የጌታ የአምላክህን ስም በከንቱ አትጥራ፤ ጌታ ስሙን በከንቱ የሚጠራውን ሳይቀጣው አያልፍም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“መና ጎዳ ነ ጾሳ ሱን ጮ ደንፓ፤ አያዉ ጎፐ፥ ጾሳይ ባረ ሱን ጮ ደንያዋ ሙራና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Med'inaa Godaa ne S'oossaa suntsaa c'oo dentsoppa; ayaw gooppe, S'oossay bare suntsaa c'oo dentsiyaawaa murana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«GODAA ne Xoossaa sunth hadan denththofa; ays giikko GODAA ne Xoossay ba sunth hadan denththizayta qaxxayana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ጎዳ ኔ ጾሳ ሱን ሃዳን ዴንፋ፤ ኣይስ ጊኮ ጎዳ ኔ ጾሳይ ባ ሱን ሃዳን ዴንዛይታ ቃጻያና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ፆሳ ነ ጎዳ ሱን ሀዳን ደንፋ። ጎዳይ ባ ሱን ሀዳን ደንይሳታ ሴሮና አገና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Xoossaa ne Godaa sunthaa hadan denthofa. Goday ba sunthaa hadan dentheyisata seeronna aggenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የእግዚአብሔር (ያህዌ) የአምላክህን ስም ያለ አግባብ አታንሣ፤ እግዚአብሔር (ያህዌ) ስሙን ያለ አግባብ የሚያነሣውን በደል አልባ አያደርገውምና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“የአምላክህን የእግዚአብሔርን ስም በከንቱ አታንሣ፤ እግዚአብሔር ስሙን በከንቱ የሚያነሣውን ሁሉ ሳይቀጣው አያልፍም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ስመይ ስም እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ብኸንቱ ኣይተልዕል፤ እግዚኣብሄር ንስሙ ብኸንቱ ዘልዓለ ካብ በደል ኣየንፅሆን እዩ እሞ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ስሙ ብኸንቱ ንዘልዐለ ኸይቀጽዔ ኣይሓድጎን እዩ እሞ፡ ስም እግዚኣብሄር ኣምላኽ ብኸንቱ ኣይተልዕል።