Exodus 21:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እብራዊ ባርያ እንተ ገዚእካ፡ ንሽዱሽተ ዓመት የገልግል፤ ኣብታ ሻብዐይቲ ድማ ብኸንቱ ሓራ ክወጽእ ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዕብራዊ ባሪያ የገዛህ እንደ ሆነ ስድስት ዓመት ያገልግልህ፤ በሰባተኛውም ዓመት በነጻ አርነት ይውጣ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዕብራዊ ባሪያ የገዛህ እንደሆነ ስድስት ዓመት ያገልግልህ፥ በሰባተኛውም በከንቱ አርነት ይውጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዕብራዊ ባርያ የገዛህ እንደሆነ ስድስት ዓመት ያገልግልህ፥ በሰባተኛው ዓመት ግን እንዲሁ ነፃ ይውጣ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኔን እብራዌ አይልያ ሻሞፐ፥ እ ነዉ ኡሱፑን ላይ ኦ፤ ሽን ላፑን ላይን እ አይነ ቃንጸናን፥ አይለተፐ ጮ ከሲደ ቦ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Neeni Ibraawe ayiliyaa shammooppe, I new usuppun laytsaa ootso; shin laappuntsa laytsaan I ayinne k'ans's'ennan, ayiletetsaappe c'oo kesiide bo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Neni Isra7eele nayta garsafe aylle shammiko izi nees usuppun layth ooththo; gido attiin laappunththa layththan izi aykkoka qanxxontta aylleteththafe coo mela yedetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኔኒ ኢስራኤሌ ናይታ ጋርሳፌ ኣይሌ ሻሚኮ ኢዚ ኔስ ኡሱፑን ላይ ኦ፤ ጊዶ ኣቲን ላፑን ላይን ኢዚ ኣይኮካ ቃንጾንታ ኣይሌቴፌ ጮ ሜላ ዬዴቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ነ እብራወ አይለ ሻምኮ፥ እ ነዉ ኡሱፑን ላይ ኦ፥ ሽን ላፑን ላይን አይኮካ ቃንፆና፥ አይለተፈ ጮ የደቶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Ne Ibraawe aylle shammiko, I new usupun laythi ootho, shin laapuntha laythan aykoka qanxonna, aylletethaafe coo yedeto.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ዕብራዊ አገልጋይ ብትገዛ ስድስት ዓመት ያገልግልህ፤ በሰባተኛው ዓመት ግን ያለ ምንም ክፍያ በነጻ ይሂድ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዕብራዊ ባሪያ ብትገዛ ስድስት ዓመት ያገልግልህ፤ በሰባተኛው ዓመት ያለ ምንም ዕዳ ነጻ እንዲወጣ አድርገው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዕብራዊ ኣገልጋሊ እንተ ዓደግካ፥ ሽዱሽተ ዓመት ይገዛእኻ፤ ኣብታ ሻውዐይቲ ዓመት ግና ብዘይ ክፍሊት ሓራ ይውፃእ።
Amharic Tigrinya 2011
እብራዊ ባርያ እንተ ተሻየጥካ፡ ሹድሹተ ዓመት ይገዛእካ፡ ኣብታ ሳብዐይቲ ግና ብኸምኡ ሓራ ይውጻእ።