Exodus 21:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሓደ ሰብኣይ ንጓሉ ባርያ ኪኸውን እንተ ሸይጥዋ፡ ከምቶም ባሮት ኣይትወጽእን እያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“ሴት ልጁን ለባርነት አሳልፎ የሰጠ ቢኖር ሴቶች ባሪያዎች አርነት እንደሚወጡ እርስዋ ትውጣ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሰውም ሴት ልጁን ለባርነት ቢሸጥ ባሪያዎች እንደሚወጡ እርስዋ አትውጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“አንድ ሰው ሴት ልጁን ለባርነት ቢሸጥ ወንድ ባርያዎች እንደሚወጡ አትውጣ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“አሳይ ባረ ማጫ ናቶ አይለተዉ ዛልኦፐ፥ አቱማ አይለቱ አይለተፐ ከስያዋዳን እዛ ከሱፑ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Asay bare mac'c'a naatto ayiletetsaw zal"ooppe, attuma ayiletuu ayiletetsaappe kesiyaawaadan iza kesuppu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Asi ba macca nayo aylleteththas bayzikko adde aylleti aylleteththafe keziza mala iza kezuppu.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ኣሲ ባ ማጫ ናዮ ኣይሌቴስ ባይዚኮ ኣዴ ኣይሌቲ ኣይሌቴፌ ኬዚዛ ማላ ኢዛ ኬዙፑ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“እስ አስ ባ ማጫ ናእዉ አይለተስ ባይዝኮ፥ አደ አይለታ አይለተፈ ከዮፖ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Issi asi ba macca na7iw aylletethas bayziko, adde aylletatho aylletethaafe keyopo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“አንድ ሰው ሴት ልጁን አገልጋይ እንድትሆን ቢሸጣት፣ እንደ ወንዶቹ አገልጋዮች በነጻ መሸኘት የለባትም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“አንድ ሰው ሴት ልጁን ለባርነት ቢሸጥ እንደ ወንዶቹ አገልጋዮች ነጻ አትውጣ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ሰብ፥ ጓሉ ንባርነት እንተ ሸጠ፥ ንሳ ኸምቶም ሓራ ዝወፁ ኣገልገልቲ፥ ሓራ ኣይትውፃእ።
Amharic Tigrinya 2011
ሰብ፡ ጓሉ ንባርነት እንተ ሸጠ፡ ንሳ ኸምቶም ሓራ ዚወጹ ባሮት ኣይትውጻእ።