Exodus 22:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብዘይካ ንእግዚኣብሄር ጥራይ ንዝኾነ ኣምላኽ ዚስውእ፡ ብመርገም ስደት ኪውቃዕ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“ከእግዚአብሔር ብቻ በቀር ለአማልክት የሚሠዋ ፈጽሞ ይጥፋ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከእግዚአብሔር በቀር ለአንዳች አምላክ የሚሠዋ ፈጽሞ ይጥፋ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስደተኛውን አትበድለው፥ አትጨቁነውም፥ እናንተም በግብጽ ምድር ስደተኞች ነበራችሁና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“መና ጎዳ ጻላላሳፐ አትና፥ ሀራ ጾሳዉ ያርሽያዌ ኦንነ ሙለ ዮ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Med'inaa Godaa s'alalaassappe attina, hara s'oossaw yarshshiyaawe ooninne mule d'ayo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«GODAAS xalalappe attiin hara xoossas shukki yarshiza asi oonikka hayqqi dhayo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ጎዳስ ጻላላፔ ኣቲን ሃራ ጾሳስ ሹኪ ያርሺዛ ኣሲ ኦኒካ ሃይቂ ዮ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ፆሳፈ ሀራ ጎዳታስ ያርሽያ ኦንካ ሀይቆ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Xoossaafe hara godatas yarshiya oonika hayqo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) በቀር ለሌላ አማልክት የሚሠዋ ይጥፋ ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ለእግዚአብሔር ካልሆነ በቀር ለሌላ ለማንኛውም አምላክ መሥዋዕት የሚያቀርብ በሞት ይቀጣ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“እንትርፊ ንእግዚኣብሄር፥ ንኻልኦት ኣማልኽቲ ዝስውእ ይቀተል።
Amharic Tigrinya 2011
ብጀካ ንእግዚኣብሄር ጥራይ፡ ንኻልኦት ኣማልኽቲ ዚስውእ ይጽነት።