Exodus 23:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ናይ ሓሶት ወረ ኣይትዝርግሑ፤ ዘይፍትሓዊ ምስክር ክትከውን ምስ ረሲኣን ኢድካ ኣይትተሓባበር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“ሐሰተኛ ወሬ አትቀበል፤ የዐመፅ ምስክርም ትሆን ዘንድ ከዐመፀኛ ጋር አትቀመጥ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሐሰተኛ ወሬ አትቀበል፤ ሐሰተኛ ምስክርም ትሆን ዘንድ ከኃጢአተኛ ጋር እጅህን አታንሣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“ሐሰተኛ ወሬ አታሰራጭ፥ ሐሰተኛ ምስክር ለመሆንም ከኃጢአተኛ ጋር አትተባበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ዎርዶ ኦዱዋ ፑኮፓ፤ ዎርዱዋ ማርካ ግዳደ፥ ኢታ አሳ ማዶፓ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Worddo oduwaa puukkoppa; wordduwaa markka gidaade, iita asaa maaddoppa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Wordo yo7o laallofa; wordo markkattada iita as maaddofa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ዎርዶ ዮኦ ላሎፋ፤ ዎርዶ ማርካታዳ ኢታ ኣስ ማዶፋ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ዎርዶ ኦዳ ጋሰፋ፤ ዎርዶ ማርካታዳ ባላ አስ ማዶፋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Wordo oda gasethofa; wordo markatada bala asi maaddofa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“የሐሰት ወሬ አትንዛ፤ ተንኰል ያለበትን ምስክርነት በመስጠት ክፉውን ሰው አታግዝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ሐሰተኛ ወሬ አታሠራጭ፤ በሐሰት በመመስከርም ከወንጀለኛ ሰው ጋር አትተባበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ወረ ሓሰት ኣይትቀበል። ሓሲኻ ንኽትምስክርውን ምስ ዓማፂ ኢድካ ኣይተልዕል።
Amharic Tigrinya 2011
ወረ ሓሶት ኣይተልዕል። ምስክር ሓሶት ክትከውን ኢልካ፡ ኢድካ ምስ ዓማጺ ኣይተልዕል።