Exodus 24:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ሙሴ መጺኡ ንህዝቢ ንዅሉ ቃላት እግዚኣብሄርን ኵሉ ስርዓታትን ነገሮም፣ ኵሉ እቲ ህዝቢ ድማ ብሓደ ድምጺ መለሰ፦ ኵሉ እቲ እግዚኣብሄር ዝተዛረቦ ቃላት ክንገብሮ ኢና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሙሴም ገባ፤ ለሕ​ዝ​ቡም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃሎች ሁሉ፥ ሥር​ዐ​ቱ​ንም ሁሉ ነገረ፤ ሕዝ​ቡም ሁሉ በአ​ንድ ድምፅ፥ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የተ​ና​ገ​ራ​ቸ​ውን ቃሎች ሁሉ እን​ሰ​ማ​ለን፤ እና​ደ​ር​ጋ​ለ​ንም” ብለው መለሱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሙሴም መጣ ለሕዝቡም የእግዚአብሔርን ቃሎች ሁሉ ሥርዓቱንም ሁሉ ነገረ፤ ሕዝቡም ሁሉ በአንድ ድምፅ። እግዚአብሔር የተናገራቸውን ቃሎች ሁሉ እናደርጋለን ብለው መለሱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሙሴም መጣ ለሕዝቡም የጌታ ቃሎች ሁሉ ሥርዓቱንም ሁሉ ነገረ፤ ሕዝቡም ሁሉ በአንድ ድምፅ፦ “ጌታ የተናገራቸውን ቃሎች ሁሉ እናደርጋለን” ብለው መለሱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሙሴ ዪደ፥ መና ጎዳ ቃላ ኡባነ አ ዎጋ ኡባ አሳዉ ኦድና አሳይ ኡባይ እት ቃላን፥ “መና ጎዳይ ኦዴዳዋ ኡባ ኑን ኦና” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Muse yiide, Med'inaa Godaa k'aalaa ubbaanne Aa wogaa ubbaa asaw odina Asay ubbay itti k'aalaan, «Med'inaa Goday odeeddawaa ubbaa nuuni ootsana» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Musey yiidi GODAA qaalanne iza woga ubbaa asaas yootiin asay wuri issi qaalan, «GODAY yootidayssa ubbaa nuni ooththana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሙሴይ ዪዲ ጎዳ ቃላኔ ኢዛ ዎጋ ኡባ ኣሳስ ዮቲን ኣሳይ ዉሪ ኢሲ ቃላን፥ «ጎዳይ ዮቲዳይሳ ኡባ ኑኒ ኦና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሙሰይ ብድ፥ ጎዳ ቃላነ ዎጋ ኡባ አሳስ ኦድን፥ አሳ ኡባይ እስ ቃላን፥ “ጎዳይ ግዳባ ኡባ ኑኒ ኦና” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Musey bidi, Godaa qaalanne woga ubbaa asaas odin, asa ubbay issi qaalan, “Goday gidaba ubbaa nuuni oothana” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሙሴ ወደ ሕዝቡ ሄዶ የእግዚአብሔርን (ያህዌ) ቃሎችና ሕጎች ሁሉ በነገራቸው ጊዜ በአንድ ድምፅ ሆነው፣ “ እግዚአብሔር (ያህዌ) ያለውን ሁሉ እናደርጋለን” አሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሙሴም ሄዶ የእግዚአብሔርን ትእዛዝና ሥርዓት ሁሉ ለሕዝቡ ነገረ፤ ሕዝቡም በአንድነት “እግዚአብሔር የተናገረውን ሁሉ እናደርጋለን” ሲል መለሰ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሙሴ ድማ መፂኡ ነቶም ህዝቢ፥ ኵሉ ትእዛዛት እግዚኣብሄርን ኵሉ ሕግጋትን ነገሮም። ኵሉ እቲ ህዝቢ ኸዓ ብሓደ ድምፂ “እግዚኣብሄር ዝተዛረቦ ዅሉ ትእዛዛት ንገብር” ኢሎም መለሱሉ።
Amharic Tigrinya 2011
ሙሴ ድማ መጺኡ ነቶም ህዝቢ ኹሉ ዘረባ እግዚኣብሄር ኩሉ ሕጋጋትን ነገሮም። ኩሉ እቲ ህዝቢ ኸኣ ብሓደ ደሃይ፡ እግዚኣብሄር እተዛረቦ ኹሉ ቓላት ንገብር ኢሎም መለሱ።