Exodus 3:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኪዱ ንዓበይቲ እስራኤል ኣኪብኩም በሎም፦ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታትኩም፡ ኣምላኽ ኣብርሃምን ይስሃቅን ያእቆብን ተራእዩኒ፡ በጺሐኩም ኣለኹ፡ እንታይ ከም እተገብረልኩም ድማ ርእየ ኣለኹ ኣብ ግብጺ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሂድ የእስራኤልንም ሽማግሌዎች ሰብስብ፤ እንዲህም በላቸው፦ የአባቶቻችሁ አምላክ፥ የአብርሃም አምላክ፥ የይስሐቅም አምላክ፥ የያዕቆብም አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ሲል ተገለጠልኝ፦ መጐብኘትን ጐበኘኋችሁ፤ በግብፅም የሚደረግባችሁን አየሁ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሂድ የእስራኤልንም ሽማግሌዎች ሰብስብ። እግዚአብሔር የአባቶቻችሁ አምላክ የአብርሃም የይስሐቅም የያዕቆብም አምላክ። መጐብኘትን ጐበኘኋችሁ፥ በግብፅም የሚደረግባችሁን አየሁ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሂድ የእስራኤልንም ሽማግሌዎች ትሰበስባለህ እንዲህም ትላቸዋለህ፦ “ጌታ የአባቶቻችሁ አምላክ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅ፥ የያዕቆብም ተገለጠልኝ፤ እንዲህም አለኝ ‘ጎበኘኋችሁ፥ በግብጽም የሚደረግባችሁን አየሁ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ስም፤ ባደ እስራኤልያ ጭማቱዋ ሺሻደ፥ ‘መና ጎዳይ ህንተንቱ አዎቱዋ ጾሳይ፥ አብራሃሞ፥ ይሳቃነ ያቆባ ጾሳይ ታዉ ቆንጪደ፤ ታና፥ ታን ህንተንታ ጾሞሳድ፤ ግብጼን ህንተንቱ ቦላ ኦሰቴዳዋካ ታን በኣድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Simmi; baade Israa'eeliyaa c'imatuwaa shiishshaade, ‹Med'inaa Goday hinttenttu aawotuwaa S'oossay, Abrahaama, Yisaak'anne Yaak'ooba S'oossay taw k'onc'c'iide; taana, Taani hinttentta s'omoosaad; Gibs'en hinttenttu bolla oosetteeddawaakka taani be'aaddi.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Hee baada Isra7eele cimata shiishshada GODAA intte aawata Abrahaame, Yisaaqanne Yaaqoobe Xoossi taas qonccidi, ‹Tani intteko yadis; Gibxen intte bolla aazi oosettidaakko tani beyadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ሄ ባዳ ኢስራኤሌ ጪማታ ሺሻዳ ጎዳ ኢንቴ ኣዋታ ኣብራሃሜ፥ ዪሳቃኔ ያቆቤ ጾሲ ታስ ቆንጪዲ፥ ‹ታኒ ኢንቴኮ ያዲስ፤ ጊብጼን ኢንቴ ቦላ ኣዚ ኦሴቲዳኮ ታኒ ቤያዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ባዳ እስራኤለ ጭማታ ሺሻዳ፥ ጎዳይ ህንተ አዋታ ፆሳይ፥ አብራሃመ፥ ይሳቃነ ያይቆባ ፆሳይ ነዉ ቆንጭዳይሳ ኦዳ። ግብፀን ኤንቲ ዋየትያ ዋይያ ታኒ ፆሞሳዳ በእዳይሳ ኤንታዉ ኦዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Bada Isra7eele cimata shiishada, Goday hinte aawata Xoossay, Abrahaame, Yisaaqanne Yayqooba Xoossay new qoncidaysa oda. Gibxen enti waayetiya waayiya taani xomoosada be7idaysa entaw oda.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ሂድና የእስራኤልን አለቆች ሰብስበህ፣ የአባቶቻችሁ የአብርሃም፣ የይስሐቅና የያዕቆብ አምላክ የሆነው እግዚአብሔር (ያህዌ) ተገለጠልኝና እንዲህ አለኝ፤ ጐብኝቻችኋለሁ፤ በግብፅ የደረሰባችሁንም አይቻለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንግዲህ ሂድና የእስራኤልን ሕዝብ አለቆች ሁሉ በአንድነት ሰብስብ፤ የቀድሞ አባቶቻቸው የአብርሃም የይስሐቅና የያዕቆብ አምላክ እኔ እግዚአብሔር የተገለጥኩልህ መሆኔንም ንገራቸው፤ ወደ እነርሱ ወርጄ ግብጻውያን በእነርሱ ላይ ያደረሱባቸውን ግፍና ጭቈና መመልከቴን ንገራቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኪድ ንዓበይቲ እስራኤል ኣኪብካ ‘እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታትኩም፥ ኣምላኽ ኣብርሃም፥ ኣምላኽ ይስሓቅ፥ ኣምላኽ ያእቆብ ብርግፅ ተመልኪቱኩም እዩ፤ ነቲ ኣብ ግብፂ ዝገፍዑኹም ድማ ሪኡ ኣሎ፤
Amharic Tigrinya 2011
ኪድ ንዓበይቲ እስራኤል አኪብካ በሎም፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታትኩም፡ ኣምላኽ ኣብርሃም፡ ኣምላኽ ይስሃቅ፡ ኣምላኽ ያእቆብ ከኣ ተገልጸለይ፡ ከምዚ ኢሉ፡ ብርግጽ በጺሔኩም፡ እቲ ኣብ ግብጺ ዝገብሩኹም ድማ ርኤኹ።