Exodus 31:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እዚ ኣብ መንጎይን ደቂ እስራኤልን ንዘለኣለም ምልክት እዩ፣ ከመይሲ፡ እግዚኣብሄር ኣብ ሽዱሽተ መዓልቲ ሰማይን ምድርን ገበረ፣ ኣብ ሳብዐይቲ መዓልቲ ድማ ዓረፈን ኣሐዲሱን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን በስድስት ቀን ስለ ፈጠረ፥ በሰባተኛውም ቀን ሥራውን ፈጽሞ ስላረፈ፥ በእኔና በእስራኤል ልጆች ዘንድ የዘለዓለም ምልክት ነው።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን በስድስት ቀን ስለ ፈጠረ፥ በሰባተኛውም ቀን ከሥራው ስላረፈና ስለ ተነፈሰ፥ በእኔና በእስራኤል ልጆች ዘንድ የዘላለም ምልክት ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በእኔና በእስራኤል ልጆች መካከል የዘለዓለም ምልክት ነው፤ ጌታ ሰማይንና ምድርን በስድስት ቀን ፈጥሮአልና፥ በሰባተኛውም ቀን ከሥራው አርፎአልና፥ ተነቃቅቶአልና።’”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ኡሱፑን ጋላሳቱዋን ሳሉዋነ ሳኣ መዳ ድራዉነ ቃይ ላፑን ጋላሳን ታን ኪታ አጋደ ሸምፔዳ ድራዉ፥ ታ ግዱዋንነ እስራኤላቱ ግዱዋን ሀዌ መናዉ ማላታ ግዳና’ ያጋ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday usuppun gallassatuwaan saluwaanne sa'aa med'd'eedda dirawunne k'ay laappuntsa gallassan taani kiitaa aggaade shemppeedda diraw, ta gidduwaaninne Israa'eelatuu gidduwaan hawe med'inaw malaata gidana› yaaga» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tani usuppun gallassatan salonne sa7a medhdhada laappunththa gallassan ooso aggada shempida gishshas, taassinne Isra7eele naytas giddon hayssi mernaas caaqo gidana› ga» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታኒ ኡሱፑን ጋላሳታን ሳሎኔ ሳኣ ሜዳ ላፑን ጋላሳን ኦሶ ኣጋዳ ሼምፒዳ ጊሻስ፥ ታሲኔ ኢስራኤሌ ናይታስ ጊዶን ሃይሲ ሜርናስ ጫቆ ጊዳና› ጋ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኒ ኡሱፑን ጋላሳን ሳሉዋነ ሳኣ መዳ ግሾነ ላፑን ጋላሳን ኦሶ አጋዳ ሸምፕዳ ግሾ፥ ታ ግዶንነ እስራኤለታ ግዶን ሄስ መርናዉ ኤቅድ ደእያ ማላ ግዳና’ ያጋ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Taani usupun gallasan saluwanne sa7aa medhida gishonne laapuntha gallasan ooso aggada shempida gisho, ta giddoninne Isra7eeleta giddon hessi merinaw eqidi de7iya malla gidana’ yaaga” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በእኔና በእስራኤላውያን መካከል ለዘላለም ምልክት ይሆናል፤ ምክንያቱም እግዚአብሔር (ያህዌ) ሰማይንና ምድርን በስድስት ቀን ሠርቶ፣ በሰባተኛው ቀን ከሥራ ታቅቦ ዐርፏልና።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እኔ እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን በስድስት ቀኖች ውስጥ ከፈጠርኩ በኋላ ሰባተኛው ቀን ሥራዬን አቁሜ ያረፍኩበት ስለ ሆነ በእኔና በእስራኤል ሕዝብ መካከል ለዘለዓለም ጸንቶ የሚኖር ምልክት ይሁን።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣነ እግዚኣብሄር፥ ብሽዱሽተ መዓልቲ ሰማይን ምድርን ፈጠርኩ፤ ብሻውዐይቲ መዓልቲ ድማ ኣዕረፍኩ። ስለዙይ ንሳ ኣብ መንጎይን ኣብ መንጎ ደቂ እስራኤልን፥ ናይ ዘለኣለም መለለዪት እያ።”
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ብሹድሹተ መዓልቲ ሰማይን ምድርን ገብረ፡ ብሳብዐይቲ መዓልቲ ድማ ዐሪፉ ኣተንፊሱ እዩ እሞ፡ ንሳ ኣብ መንጎይን ኣብ መንጎ ደቂ እስራኤልን ናይ ዘለኣለም መፈለጥታ እያ።