Exodus 31:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብመንፈስ ኣምላኽ ከኣ ብጥበብን ብምስትውዓልን ብፍልጠትን ብዅሉ ስነ-ጥበብን መሊአዮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በሥራ ሁሉ ያስተውል ዘንድ በጥበብም፥ በማስተዋልም፥ በዕውቀትም የእግዚአብሔርን መንፈስ ሞላሁበት፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በሥራ ሁሉ ብልሃት በጥበብም በማስተዋልም በእውቀትም የእዚአብሔርን መንፈስ ሞላሁበት፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በጥበብ፥ በማስተዋል፥ በእውቀትና ሥራ ሁሉ እንዲሠራ የእዚአብሔርን መንፈስ ሞላሁበት፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አ ታን ጾሳ አያናን፥ ሂላን፥ አኬካንነ ኦሱዋ ኡባ ኦያ ኤራን ኩንድ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Aa taani S'oossaa Ayyaanan, hiillan, akeekaaninne oosuwaa ubbaa ootsiyaa eraan kuntsaad;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Iza tani ta Ayanan; hiillateththan, akeekaninne ooso ubbaa ooththiza erateththan kunththadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዛ ታኒ ታ ኣያናን፤ ሂላቴን፥ ኣኬካኒኔ ኦሶ ኡባ ኦዛ ኤራቴን ኩንዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኒ እያ ታ አያናን ኩንስ፤ ታኒ ሂላ፥ አኬካነ ኦሶ ኡባ ኦያ ኤራ እያዉ እማስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Taani iya ta Ayyaanan kunthas; taani hiilla, akeekanne ooso ubbaa oothiya era iyaw immas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በሁሉም ዐይነት የእጅ ጥበብ ሥራ፣ ብልኀት፣ ችሎታና ዕውቀት እንዲኖረው የእግዚአብሔርን (ኤሎሂም) መንፈስ ሞልቼዋለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ማንኛውንም የእጅ ጥበብ መሥራት እንዲችል ማስተዋልና ብልኀት የማወቅም ችሎታ ይኖረው ዘንድ በመንፈሴ እንዲሞላ አድርጌአለሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኵሉ ስራሕ ምእንቲ ክኽእል ብመንፈሰይ መሊአዮ ኣለኹ። ኵሉ ዓይነት ስራሕ ዘኽእሎ ጥበብን ምስትውዓልን ፍልጠትን ሂበዮ ኣለኹ።
Amharic Tigrinya 2011
ንጥበቡን ንምስትውዓልን ንፍልጠትን ንኹሉ ዓይነት ዕዮ፡ ኣብ ወርቅን ብሩርን ኣስራዝን ንምዕያይ ጥበብ ኪሓስብ፡ ንምዝናቕ ዝኸውን ኣእማን ኪቐርብ፡ዕጨይትውን ንምጽራብ፡ ኩሉ ዕዮ ንምጋባር መንፈስ ኣምላኽ መሊኤዮ ኣሎኹ።