Exodus 32:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሙሴ ድማ እቶም ህዝቢ ዕርቃኖም ከም ዝወጹ ምስ ረኣየ። (ኣሮን ኣብ መንጎ ጸላእቶም ንኽሕፈሩ ዕርቃኖም ኣውጺእዎም እዩ)።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሙሴም በጠላቶቻቸው ፊት እንዲነወሩ አሮን ስድ ለቅቆአቸዋልና ሕዝቡ ስድ እንደ ተለቀቀ በአየ ጊዜ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሙሴም በጠላቶቻቸው ፊት እንዲነወሩ አሮን ስድ ለቅቋቸዋልና ሕዝቡ ስድ እንደ ተለቀቁ ባየ ጊዜ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሙሴ በጠላቶቻቸው ፊት መሳለቂያ እንዲሆኑ አሮን ስድ ለቅቋቸዋልና ሕዝቡ ስድ እንደ ተለቀቁ ባየ ጊዜ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አሮነ አሳ ገደ ጮ የድ አግና፥ አሳይ ባረ ሞርከቱዋ ስንን ካዉሺደ ካቴዳዋ ሙሴ በኤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Aaroone asaa gede c'oo yeddi aggina, Asay bare morkkatuwaa sintsan kawushiide kad'etteeddawaa Muse be'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Aarooney asaa la7a yeddi aggiin asay ba morkketa sinththan kawuyidi kadhettanayssa Musey be7ides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣሮኔይ ኣሳ ላኣ ዬዲ ኣጊን ኣሳይ ባ ሞርኬታ ሲንን ካዉዪዲ ካታናይሳ ሙሴይ ቤኢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አሮን አሳ ጮ የድ አግን፥ አሳይ ባ ሞርከታ ስንን ካዉይድ፥ ካትዳይሳ ሙሰይ በእስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Aaroni asaa coo yeddi aggin, asay ba morketa sinthan kawuyidi, kadhetidaysa Musey be7is.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሕዝቡ ከቍጥጥር ውጭ እንደ ሆኑ፣ አሮንም መረን እንደ ለቀቃቸውና በጠላቶቻቸውም ዘንድ መሣለቂያ እንደ ሆኑ ሙሴ አስተዋለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አሮን ሕዝቡን በጠላቶቻቸው ፊት መሳለቂያ እስኪሆኑ ድረስ መረን እንደ ለቀቃቸው ሙሴ ተመለከተ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ህዝቢ ኸም ዝዓበደ፥ ኣሮን ነቶም ህዝቢ ስዲ ኸም ዝሓደጎም፥ ኣብ ቅድሚ ፀላእቶም ከዓ ኸም ዝተነወሩ ሙሴ ረአየ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣሮን ነቲ ህዝቢ ኣብ ቅድሚ ጸላእቶም ንመነወሪ ስዲ ሓዲግዎም ነበረ እሞ፡ ሙሴ ስዲ ተፋንዮም ምስ ረአዮም፡