Exodus 32:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ሙሴ ናብ እግዚኣብሄር ተመሊሱ፡ ኣሕ፡ እዚ ህዝቢ እዚ ዓቢ ሓጢኣት ፈጺሙ፡ ንርእሱ ድማ ኣማልኽቲ ወርቂ ሰሪሑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሙሴም ወደ እግዚአብሔር ተመልሶ፥ “ጌታዬ ሆይ፥ እለምንሃለሁ፤ እኒህ ሕዝብ ታላቅ ኀጢአት ሠርተዋል፤ ለራሳቸውም የወርቅ አማልክት አድርገዋል፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሙሴም ወደ እግዚአብሔር ተመልሶ። ወዮ! እኒህ ሕዝብ ታላቅ ኃጢአት ሠርተዋል፥ ለራሳቸውም የወርቅ አማልክት አድርገዋል፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሙሴም ወደ ጌታ ተመልሶ “ወዮ! እኒህ ሕዝብ ታላቅ ኃጢአት ሠርተዋል፥ ለራሳቸውም የወርቅ አማልክት አድርገዋል፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ያትና ሙሴ መና ጎዳኮ ስም ቢደ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ሀ አሳይ ዎልቃማ ናጋራ ኦዳ፤ ኡንቱንቱ ባረንቶ ዎርቃፐ ጾሳቱዋ መድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yaatina Muse Med'inaa Godaakko simmi biide hawaadan yaageedda; «Ha Asay wolk'k'aama nagaraa ootseedda; unttunttu barenttoo work'k'aappe s'oossatuwaa med'd'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Histtiin Musey GODAAKKO simmi biidi, «Hayssi asay gita nagara ooththides; istti baas worqqafe eeqa xoos medhdhida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሂስቲን ሙሴይ ጎዳኮ ሲሚ ቢዲ፥ «ሃይሲ ኣሳይ ጊታ ናጋራ ኦዴስ፤ ኢስቲ ባስ ዎርቃፌ ኤቃ ጾስ ሜዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ያትን ሙሰይ ጎዳኮ ስሚድ ብድ፥ “ሀ አሳይ ኢታ ናጋራ ኦዶሶና፤ ኤንቲ ባንታዉ ዎርቃፈ ፆሰ መዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yaatin Musey Godaako simmidi bidi, “Ha asay iita nagaraa oothidosona; enti bantaw worqafe xoosse medhidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ ሙሴ ወደ እግዚአብሔር (ያህዌ) ተመልሶ እንዲህ አለው፤ “ወዮ እነዚህ ሕዝብ የሠሩት ምን ዐይነት የከፋ ኀጢአት ነው! ለራሳቸውም የወርቅ አማልክት ሠሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሙሴም ወደ እግዚአብሔር ተመልሶ እንዲህ አለው፤ “ይህ ሕዝብ አስከፊ የሆነ ታላቅ በደል በፊትህ ፈጽሞአል፤ ከወርቅ የሠሩትን ምስል አምላክ አድርገው ሰግደውለታል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ድሕሪዙይ ሙሴ ናብ እግዚኣብሄር ተመሊሱ “ኣየ! እዞም ህዝቢ እዚኣቶም፥ ብወርቂ ዝተሰርሑ ኣማልኽቲ ንኣኣቶም ብምግባር፥ ዓብዪ ሓጢኣት ገበሩ።
Amharic Tigrinya 2011
ሙሴ ድማ ናብ እግዚኣብሄር ተመሊሱ፡ ኣየ፡ እዚ ህዝቢ እዚ ዓብዩ ሓጢኣት ገበረ ንኣታቶም ከኣ ኣማልኽቶም ወርቂ ገብሩ።