Exodus 32:34 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሕጂ ኪድ እሞ፡ ነቲ ህዝቢ ናብታ ዝበልኩኻ ስፍራ መርሖ። ርኣዩ፡ መልኣኸይ ቅድሜኻ ይኸይድ፤ በታ ዝበጽሓላ መዓልቲ ግና ሓጢኣቶም ክወርዶም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አሁንም ሂድ፤ ይህንም ሕዝብ ወደ ነገርሁህ ቦታ ምራ፤ እነሆ፥ መልአኬ በፊትህ ይሄዳል፤ ነገር ግን በምጐበኝበት ቀን ኀጢአታቸውን አመጣባቸዋለሁ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አሁንም ሂድ፥ ይህንም ሕዝብ ወደ ነገርሁህ ምራ፤ እነሆ መልአኬ በፊትህ ይሄዳል፤ ነገር ግን በምጐበኝበት ቀን ኃጢአታቸውን አመጣባቸዋለሁ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አሁንም ሂድ፥ ይህንንም ሕዝብ ወደ ነገርኩህ ስፍራ ምራ፤ እነሆ መልአኬ በፊትህ ይሄዳል፤ ነገር ግን በምጐበኝበት ቀን ኃጢአታቸውን በላያቸው ላይ አመጣባቸዋለሁ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀእ ባደ፥ ሀ አሳ ታን ነዉ ኦዴዳ ሳኣ ካለ፤ ታ ኪታንቻይካ ኔና ካለና፤ ሽን ታን ሙራናዉ ዎዲ ጋክና፥ ኡንቱንታ ኡንቱንቱ ናጋራ ድራዉ ሙራና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ha"i baade, ha asaa taani new odeedda sa'aa kaaletsa; ta kiitanchchaykka neena kaaletsana; shin taani muranaw wodii gakkina, unttuntta unttunttu nagaraa diraw murana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ha7i baada ha asaa tani nees yootida soo kaaleththa; ta kiitanchchayka nena kaaleththana; gido attiin qaxxayana wodey gakkishin istta nagaraa gishshas ta istta qaxxayana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃኢ ባዳ ሃ ኣሳ ታኒ ኔስ ዮቲዳ ሶ ካሌ፤ ታ ኪታንቻይካ ኔና ካሌና፤ ጊዶ ኣቲን ቃጻያና ዎዴይ ጋኪሺን ኢስታ ናጋራ ጊሻስ ታ ኢስታ ቃጻያና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሀእ ባዳ፥ ሀ አሳ ታኒ ነዉ ኦድዳ በሳ ካለ። ታ ኪታንቾይካ ነና ካለናይሳ አኬካ፥ ሽን ታኒ ሀ አሳ ኤንታ ናጋራ ግሾ ሴራና ዎደይ ያናይስ አተና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ha77i bada, ha asaa taani new odida bessaa kaaletha. Ta kiitanchoyka nena kaalethanaysa akeeka, shin taani ha asaa enta nagara gisho seerana wodey yaanaysi attenna” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አሁን ሂድ፤ ሕዝቡን ወደ ተናገርሁት ስፍራ ምራው፤ መልአኬም በፊትህ ይሄዳል፤ ሆኖም የምቀጣበት ጊዜ ሲደርስ፣ ስለ ኀጢአታቸው እቀጣቸዋለሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አሁንም ሂድ፤ ወደነገርኩህ ስፍራ ሕዝቡን ምራ፤ መልአኬም እየመራህ በፊትህ እንደሚሄድ አስታውስ፤ ነገር ግን ይህን ሕዝብ ስለ ኃጢአቱ የምቀጣበት ጊዜ መምጣቱ አይቀርም።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሕዚ ኸዓ ኺድ እሞ፥ ነዝ ህዝቢ እዙይ ናብቲ ዝበልኩኻ ምርሓዮ። እንሆ፥ መልኣኸይ ቀቅድሜኻ ክኸይድ እዩ። ኣነ ግና እቲ ዝቕፅዑሉ ጊዜ እንትበፅሕ፥ ብሓጢኣቶም ክቐፅዖም እየ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ሕጂ ኸኣ ኪድ እሞ፡ ነዚ ህዝቢ ነብቲ ዝበልኩኻ ምርሓዮ። እንሆ፡ መልኣኽይ ቀቅድሜኻ ኪኸይድ እዩ። ኣነ ግና በታ ንኣታቶም ዝበጽሓላ መዓልቲ ሓጢኣቶም ኪቕጽዕ እየ። በሎ።