Exodus 33:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሕጂ ኣብ ኣዒንትኻ ጸጋ እንተ ረኺበ፡ ኣብ ኣዒንትኻ ጸጋ ምእንቲ ኽረክብ፡ ምእንቲ ኽፈልጠካ፡ ሕጂ መገድኻ ኣርእየኒ። እዚ ህዝቢ እዚ ድማ ህዝብኻ ምዃኑ ኣስተውዕል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አሁንም በፊትህ ሞገስን አግኝቼ እንደ ሆነ፥ ዐውቅህ ዘንድ በፊትህም ሞገስን አገኝ ዘንድ ይህም ትልቅ ሕዝብ ሕዝብህ እንደ ሆነ ዐውቅ ዘንድ ተገለጥልኝ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አሁንም በፊትህ ሞገስን አግኝቼ እንደ ሆነ፥ አውቅህ ዘንድ በፊትህም ሞገስን አገኝ ዘንድ መንገድህን እባክህ አሳየኝ፤ ይህም ሕዝብ ሕዝብህ እንደ ሆነ ተመልከት አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አሁንም በፊትህ ሞገስ አግኝቼ እንደሆነ፥ እንዳውቅህና በፊትህም ሞገስን እንዳገኝ እባክህ መንገድህን አሳየኝ፤ ይህንንም ሕዝብ እንደ ሕዝብህ እየው።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኔን ታና ናሼዳዋ ግዶፐ፥ ታን ኔና ኤራና ማላነ ስንዉካ ኔና ናሸቻደ ደአና ማላ፥ ነ ኦግያ ታና በሳ። ሀ አሳይ ነ አሳ ግድያዋ ሀሳያ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Neeni taana nashsheeddawaa gidooppe, taani neena erana malanne sintsawukka neena nashechchaade de'ana mala, ne ogiyaa taana bessa. Ha Asay ne asaa gidiyaawaa hassaya» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ne sinththan ta sabettidaa gidikko tani nena erana malanne sinththafekka ne sinththan sabettashe daana mala, ne oge tana tamaarsa. Ha asay ne asa gididayssa qoppa» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኔ ሲንን ታ ሳቤቲዳ ጊዲኮ ታኒ ኔና ኤራና ማላኔ ሲንፌካ ኔ ሲንን ሳቤታሼ ዳና ማላ፥ ኔ ኦጌ ታና ታማርሳ። ሃ ኣሳይ ኔ ኣሳ ጊዲዳይሳ ቆፓ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄስ ቱማ ግድኮ፥ ታ ነና ሀጋዛና መላነ ጉጃ ኡፋይሳና መላ ነ ኦግያ ታና ታማርሳ። ሀ አሳይ ነ ደረ ግደይሳ በአ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessi tuma gidiko, ta nena haggaazana melanne guja ufaysana mela ne ogiya tana tamaarsa. Ha asay ne dere gideysa be7a” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በእኔ ደስ ተሰኝተህ ከሆነ፣ አንተን ዐውቅህና ያለ ማቋረጥ በፊትህ ሞገስ አገኝ ዘንድ መንገድህን አስተምረኝ፤ ይህ ሕዝብ የአንተ ሕዝብ መሆኑን አስታውስ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አሁንም በፊትህ ሞገስን አግኝቼ እንደ ሆነ ዐውቅ ዘንድ እንዳገለግልህና አንተን በማስደሰት እንድቀጥል እባክህ መንገድህን አሳየኝ፤ ይህም ሕዝብ ሕዝብህ እንደ ሆነ ተመልከት።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እምበኣር ኣብ ቅድሜኻ ሞገስ እንተ ደኣ ረኺበስ፥ ምእንቲ ንኣኻ ፈሊጠ ኣብ ቅድሜኻውን ኵልሻዕ ሞገስ ክረክብስ፥ በይዛኻ መንገድኻ ኣፍልጠኒ። እዝ ህዝቢ እዙይ ከዓ ህዝብኻ ኸም ዝኾነ ዘክር” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
እምበኣር ኣብ ዓይንኻ ሞጎስ እንተ ደኣ ረኺበስ፡ ምእንቲ ኣብ ዓንኻ ሞጎስ ክረክብ በጃካ መገድኻ ኣፍልጠኒ። እዚ ህዝቢዚ ኸኣኣ ህዝብኻ ኸም ዝኾነ ርኤ በሎ።
Recommended Reading