Exodus 33:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሱ ድማ፡ ኩሉ ሰናይነተይ ኣብ ቅድሜኹም ክሓልፍ፡ ስም እግዚኣብሄር ድማ ኣብ ቅድሜኹም ክጽውዕ እየ። ነቲ ክምሕሮ ዝደለኹ ድማ ክምሕሮ እየ፡ ነቲ ክምሕሮ ዝደለኹ ድማ ክምሕሮ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም፥ “እኔ በክብሬ በፊትህ አልፋለሁ፤ የእግዚአብሔርንም ስም በፊትህ እጠራለሁ፤ ይቅርም የምለውን ይቅር እላለሁ፤ የምምረውንም እምራለሁ” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም። እኔ መልካምነቴን ሁሉ በፊትህ አሳልፋለሁ፤ የእግዚአብሔርንም ስም በፊትህ አውጃለሁ፤ ይቅርም የምለውን ይቅር እላለሁ፥ የምምረውንም እምራለሁ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርሱም እንዲህ አለው፦ “እኔ መልካምነቴን ሁሉ በፊትህ አሳልፋለሁ የጌታንም ስም በፊትህ አውጃለሁ፤ ይቅር የምለውን ይቅር እላለሁ፥ የምምረውን እምራለሁ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ፥ “ታን ታ ሎኦተ ኡባ ነ ስንና አና፤ ታ ጌሻ ሱንካ ነ ስንን አዋያና። ታን መና ጎዳ፤ ታን ሎአናዉ ኮይያዋንቶ ሎአና፤ ቃይ ቃረታናዉ ኮይያዋንቶካ ቃረታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday, «Taani ta lo"otetsaa ubbaa ne sintsaana aatsana; ta geeshsha suntsaakka ne sintsaan awaayana. Taani Med'inaa Godaa; taani lo"anaw koyiyaawanttoo lo"ana; k'ay k'arettanaw koyiyawanttookka k'arettana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY, «Tani ta lo7eteththaa ubbaa ne sinththara aaththana; ta geeshsha sunththaaka ne achchan awajjana. Tani GODAA; tani maaranaas koyzayta maarana; qasse mishettanaas koyzaytaska mishettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ፥ «ታኒ ታ ሎኤቴ ኡባ ኔ ሲንራ ኣና፤ ታ ጌሻ ሱንካ ኔ ኣቻን ኣዋጃና። ታኒ ጎዳ፤ ታኒ ማራናስ ኮይዛይታ ማራና፤ ቃሴ ሚሼታናስ ኮይዛይታስካ ሚሼታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ዛሪድ፥ “ታኒ ታ ማሮታነ ታ ሎኦተ ኡባ ነ ስንራ አና። ታ ጌሻ ሱን ነ ማታን አዋጃና። ታኒ ጎዳ፤ ታ ዶርዳይሳታ ማራናነ ኤንታዉ ቃታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday zaaridi, “Taani ta maarotanne ta lo77otetha ubbaa ne sinthara aathana. Ta geeshsha sunthaa ne matan awaajana. Taani Godaa; ta dooridaysata maarananne entaw qadhetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር (ያህዌ) እንዲህ አለ፤ “መልካምነቴ ሁሉ በፊትህ እንዲያልፍ አደርጋለሁ፤ በፊትህም ስሜን እግዚአብሔርን (ያህዌ) ዐውጃለሁ፤ ለምምረው ምሕረት አደርጋለሁ፤ ለምራራለትም ርኅራኄ አደርጋለሁ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔርም እንዲህ ሲል መለሰለት፦ “ደግነቴን ሁሉ በፊትህ አሳልፋለሁ እኔ እግዚአብሔር መሆኔን ስሜን በፊትህ ዐውጃለሁ፤ የምምረውን እምራለሁ፤ የምራራለትንም እራራለታለሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ከዓ “ምስ ኵሉ ኽብረይ ብቕድሜኻ ኽሓልፍ እየ፤ ብቕድሜኻ ኽሓልፍ እንተለኹ ኸዓ ስመይ፥ ስም እግዚኣብሄር ክእውጅ እየ። ነቲ ፀጋ ኽህቦ ዝደለኹ ፀጋ እህቦ፤ ነቲ ኽምሕሮ ዝደለኹ ድማ እምሕሮ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሱ ኸኣ፡ ኩሉ ለውሃተይ ኣብ ቅድሜኻ ክእውጅ እየ። ነቲ ኽምጉሶ ዝደሌኹ ኽምጉሶ እየ፡ ነቲ ዝምሕሮ ዝደሌኹ ድማ ክምሕርቶ ኣየ በለ።