Exodus 34:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ማእከልካ መጻወድያ ከይትኸውን፡ ምስቶም ነበርቲ እታ እትኸዶ ሃገር ኪዳን ከይትኣቱ፡ ንርእስኻ ተጠንቀቕ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በመ​ካ​ከ​ልህ ወጥ​መድ እን​ዳ​ይ​ሆ​ኑ​ብህ አንተ በም​ት​ገ​ባ​በት ምድር ከሚ​ኖሩ ሰዎች ጋር ቃል ኪዳን እን​ዳ​ታ​ደ​ርግ ተጠ​ን​ቀቅ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በመካከልህ ወጥመድ እንዳይሆኑብህ አንተ በምትሄድባት ምድር ከሚኖሩ ሰዎች ጋር ቃል ኪዳን እንዳታደርግ ተጠንቀቅ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በመካከልህ ወጥመድ እንዳይሆኑብህ አንተ በምትገባባት ምድር ከሚኖሩ ሰዎች ጋር ቃል ኪዳን እንዳታደርግ ተጠንቀቅ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱ ህንተንቶ ጲረ ግደና ማላ፥ ህንተንቱ ብያ ጋድያን ደእያ አሳና ቃላ ጫቁዋ ገሎፕተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttu hinttenttoo p'ire gidenna mala, hinttenttu biyaa gadiyaan de'iyaa asaana k'aalaa c'aak'uwaa geloppite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Istti inttes narxa gidontta mala intte biza biittan diza asaara caaqo caaqettofte.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስቲ ኢንቴስ ናርጻ ጊዶንታ ማላ ኢንቴ ቢዛ ቢታን ዲዛ ኣሳራ ጫቆ ጫቄቶፍቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንቲ ህንተዉ ፅሄ ግዶና መላ ህንተ ገልያ ቢታን ደእያ አሳራ ጫቆፍተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enti hintew xihe gidonna mela hinte geliya biittan de7iya asaara caaqofite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከምትሄድበት አገር ነዋሪዎች ጋር ቃል ኪዳን እንዳታደርግ ተጠንቀቅ፤ አለዚያ በመካከልህ ወጥመድ ይሆኑብሃል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አጥፊ ወጥመድ ስለሚሆኑባችሁ ከምትሄዱባቸው ሕዝቦች ጋር ቃል ኪዳን አትግቡ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብ ማእኸልኩም መፈንጠር ከይኾኑስ፥ ምስቶም ኣብታ ንስኻትኩም እትኣትዉዋ ምድሪ ዝነብሩ፥ ኪዳን ከይትተኣታተዉ ተጠንቀቑ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብ ማእከልካ ንመፈንጠራ ኸይኮኑስ፡ ምስቶም ኣብታ ንስኻ እትኣትዋ ምድሪ ዝነብሩ ኺዳን ከይትእቱ ተጠንቀቕ።