Exodus 38:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ምስኡ ድማ ኦሆልያብ ወዲ ኣሒሳማግ፡ ካብ ነገድ ዳን፡ ቀራጽን ስነጥበባውን፡ ጥልፍን ብሐምላይን ሐምላይን ቀይሕ ጨርቂን ጽቡቕ በፍታን ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከእርሱም ጋር ከዳን ነገድ የሆነ የአሒሳሚክ ልጅ ኤልያብ ነበረ፤ እርሱም በሰማያዊ፥ በሐምራዊ፥ በቀይም ግምጃ፥ በጥሩ በፍታ የሽመና ሥራ ይሠራ ዘንድ የቅርጽ፥ የሽመናና የጥልፍ ሥራ አለቃ ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከእርሱም ጋር ከዳን ነገድ የሆነ የአሂሳሚክ ልጅ ኤልያብ ነበረ፤ እርሱም የቅርጽ ሠራተኛና ብልህ ሠራተኛ፥ በሰማያዊ በሐምራዊም በቀይም ግምጃ፥ በጥሩም በፍታ የሚሠራ ጠላፊ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከእርሱም ጋር ከዳን ነገድ የሆነው የአሒሳማክ ልጅ ኤልያብ ነበረ፤ እርሱም ቀራጭ፥ ንድፍ አውጪ፥ እንዲሁም በሰማያዊ በሐምራዊ፥ በቀይ ግምጃና በጥሩ በፍታ የሚጠልፍ ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዳና ዛረ ግዴዳ አህሳማካ ናኣ ኦሆልኣብ አናና ደኤ፤ እ ኩሽያ ሂላንቻነ ኦያባዉ ኮይሮ ሀልቹዋ ከስያዋ፤ ቃይ ሳሉዋ ማላትያ፥ ኦቻ ቴራ ማላትያነ ሾሎላ ዞኦ ቃጭናንነ ሊቆ ሊኑዋን ዳዲደ፥ ጽልፕያን አሌቂስያ አሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Daana zare gideedda Ahisamaaka na'aa Oholi'aabi aanana de'ee; I kushiyaa hiillanchchanne ootsiyaabaw koyro halchchuwaa kessiyaawaa; k'ay saluwaa malatiyaa, ochchaa teeraa malatiyaanne shololla zo'o k'ac'inaaninne liik'o liinuwaan daddiide, s'ilppiyaan alleek'k'issiyaa asaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Daane zereth gidida Ahisaameke naa Eelaabey izara dees; izi kushe hiillanchchanne oosos koyro qofa kessizaadeko; qasse salo misatiza, ochcha teera misatizanne xeeqa zo7o qacinaninne liiqo laynon dadidi xilpen alleqissiza asa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዳኔ ዜሬ ጊዲዳ ኣሂሳሜኬ ና ኤላቤይ ኢዛራ ዴስ፤ ኢዚ ኩሼ ሂላንቻኔ ኦሶስ ኮይሮ ቆፋ ኬሲዛዴኮ፤ ቃሴ ሳሎ ሚሳቲዛ፥ ኦቻ ቴራ ሚሳቲዛኔ ጼቃ ዞኦ ቃጪናኒኔ ሊቆ ላይኖን ዳዲዲ ጺልፔን ኣሌቂሲዛ ኣሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዳነ ሼሻፐ ግድዳ አህሳማካ ናኣ ኤልያብ፥ ኩሸ ሂላንቾይ፥ ኦያባስ ኮይሮ ሀልቾ ከስያ አስ፤ እ፥ ካሎሰ፥ ኦቻ ቴራ ዳነይሳነ ዞኦ ቃጭናን አልኦ ሊኖ ዳድድ አሌቅስያ አስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Daane sheeshape gidida Ahisamaaka na7aa Eliyaabi, kushe hiillanchoy, oothiyabas koyro halcho kessiya asi; I, kaalose, ocha teera daaneysanne zo7o qacinan al7o liino daddidi alleeqisiya asi.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከእርሱም ጋር ከዳን ነገድ የሆነው የአሂሳሚክ ልጅ ኤልያብ፣ ዕቅድ አውጭና የእጅ ጥበብ ባለሙያ፣ በሰማያዊ፣ በሐምራዊ፣ በቀይ ማግና በቀጭን በፍታ ጥልፍ ጠላፊ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከእርሱም ጋር ከዳን ነገድ የሆነው የአሒሳማክ ልጅ አሆሊአብም አንጥረኛ፥ ፕላን አውጪ ባለሞያ፥ እንዲሁም ከሰማያዊ፥ ከሐምራዊና ከቀይ ከፈይ እየጠለፈ ጥሩ በፍታ የሚሠራ ሸማኔ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኤልያብ፥ ወዲ ኣሒሳማክ ካብ ነገድ ዳን ከዓ ምስኡ ነበረ። ንሱ ቐራፅን፥ ብሰማያዊ፥ ሓምራዊ፥ ውፁእ ቐይሕ ዓለባን ሃርን ዝሰርሕ ብልሓተኛ ኣላምን ጠላፍን ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
ኦሆልያብ ወዲ ኢሃሲማኻ ካብ ነገድ ዳን ከኣ፡ ምስኡ ነበረ፡ ንሱ ቑራጽን ብሰማያውን ሕብድሪ ደምን ጽሩይ ቀይሕን ልሕጺ እንጣጢዕን ብልሓተኛ ኣላምን ጠላፍን ነበረ።