Exodus 39:42 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝኣዘዞ ዅሉ፡ ደቂ እስራኤል ነቲ ዅሉ ዕዮ ይገብርዎ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር ሙሴን እንዳዘዘ ሁሉ እንዲሁ የእስራኤል ልጆች ሥራውን ሁሉ ሠሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር ሙሴን እንዳዘዘ ሁሉ እንዲሁ የእስራኤል ልጆች ሥራውን ሁሉ ሠሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የእስራኤልም ልጆች ጌታ ሙሴን እንዳዘዘው ሁሉ ልክ እንደዛው አድርገው ሠሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እስራኤላቱ ኦሱዋ ኡባካ መና ጎዳይ ሙሳ አዛዜዳዋዳን ኡባባ ኦድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Israa'eelatuu oosuwaa ubbaakka Med'inaa Goday Musa azazeeddawaadan ubbabaa ootseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele asay oosoza ubbaa GODAY Muse azazida mala ooththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስራኤሌ ኣሳይ ኦሶዛ ኡባ ጎዳይ ሙሴ ኣዛዚዳ ማላ ኦዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስራኤለ አሳይ ኦሶ ኡባ፥ ጎዳይ ሙሰ ኪትዳይሳዳ ኦዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele asay ooso ubbaa, Goday Muse kiitidaysada oothidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እስራኤላውያን ልክ እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን እንዳዘዘው ሥራውን ሁሉ አከናወኑ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እስራኤላውያን ሥራውን ሁሉ እግዚአብሔር ሙሴን ባዘዘው መሠረት ሠሩ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ደቂ እስራኤል ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝኣዘዞ ዅሉ ገይሮም ሰርሕዎ።
Amharic Tigrinya 2011
ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝኣዘዞ ኹሉ፡ ደቂ እስራኤል ንኹሉ ዕዮ ኸምኡ ገበርዎ።