Exodus 4:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሱ ድማ፡ ጐይታይ፡ ብኢድ እቲ ክትሰዶ እትደሊ ስደድ፡ በሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሙሴም፥ “ጌታ ሆይ፥ እማ​ል​ድ​ሃ​ለሁ፤ መና​ገር የሚ​ችል የም​ት​ል​ከው ሌላ ሰው ፈልግ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርሱም። ጌታ ሆይ፥ በምትልከው ሰው እጅ ትልክ ዘንድ እለምንሃለሁ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርሱም፦ “ጌታ ሆይ፥ ሌላ ሰው ላክ” አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ሙሴ፥ “አቤት ጎዳዉ፥ ሀያና፥ ሀዋ ኦናዉ ሀራ አሳ ኪታርኪ!” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin Muse, «Abeet Godaw, hayyanaa, hawaa ootsanaw hara asaa kiittaarikkii!» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin Musey GODAA, «Abeet Godoo! Hayssa ooththanaas hara as kiittarkkii!» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ሙሴይ ጎዳ፥ «ኣቤት ጎዶ! ሃይሳ ኦናስ ሃራ ኣስ ኪታርኪ!» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ሙሰይ፥ “ጎዳዉ፥ ሀያና፥ ሀራ አስ ኪታ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin Musey, “Godaw, hayyana, hara asi kiitta” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሙሴ ግን፣ “ጌታ ሆይ (አዶናይ) ፤ እባክህ ሌላ ሰው ላክ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሙሴም “እባክህ ጌታ ሆይ፥ ሌላ ሰው ላክ” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሙሴ ግና “በይዛኻ ጐይታ! ብኢድ እትልእኾ ሰብ ደኣ ለኣኽ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ ኹራ እግዚኣብሄር ብሙሴ ነደደ በሎ ኸኣ፡ ኣሮን ሓውካ፡ እቲ ሌዋዊዶ የሎን፡ ንሱ ጽቡቕ ተዛረቢ ምዃኑ እፈልጥ ኣሎኹ። እንሆ ኽኣ ንሱ ኪቕበለካ ይወጽእ ኣሎ፡ ምስ ረአየካ ድማ ብልቡ ኺሕጎስ እዩ።