Exodus 4:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ሙሴ ንኣሮን ኵሉ እቲ ዝለኣኾ የሆዋ ቓላትን ኵሉ እቲ ዝኣዘዞ ትእምርትን ነገሮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሙሴም እግዚአብሔር የላከውን ቃል ሁሉ፥ የአዘዘውንም ተአምራት ሁሉ ለአሮን ነገረው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሙሴም እግዚአብሔር በእርሱ ዘንድ የላከውን ቃል ሁሉ ያዘዘውንም ተአምራት ሁሉ ለአሮን ተናገረው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሙሴም ለአሮን በእርሱ ዘንድ የላከውን የጌታን ቃል ሁሉ ያዘዘውንም ተአምራት ሁሉ ነገረው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉይያን ሙሴ መና ጎዳይ ባረ ቦላ ኪቴዳ ቃላ ኡባነ ኦና ማላ፥ ባረና አዛዜዳ ኦራ ማላታቱዋ ኡባ አሮናዉ ኦዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyyiyaan Muse Med'inaa Goday bare bolla kiitteedda k'aalaa ubbaanne ootsana mala, barena azazeedda ooratsa malaatatuwaa ubbaa Aaroonaw odeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye Musey GODAY ba bolla kiittida qaala ubbaa qasseka ooththana mala bana azazida malaatata ubbaa Aaroones yootides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ሙሴይ ጎዳይ ባ ቦላ ኪቲዳ ቃላ ኡባ ቃሴካ ኦና ማላ ባና ኣዛዚዳ ማላታታ ኡባ ኣሮኔስ ዮቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሙሰይ ግብፀ ብድ ጋናባነ ኦና ማላታታ ኡባ ጎዳይ እያ ኪትዳይሳ አሮናስ ኦድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Musey Gibxe bidi gaanabaanne oothana malaatata ubba Goday iya kiitidaysa Aaronas odis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሙሴም እግዚአብሔር (ያህዌ) እንዲናገር የላከውን ቃል በሙሉና እንዲፈጽማቸው ስላዘዘው ታምራዊ ምልክቶች ሁሉ ለአሮን ነገረው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሙሴም እግዚአብሔር ወደ ግብጽ እንዲመለስ ባዘዘው ጊዜ የነገረውን ቃልና እንዲፈጽማቸው ያዘዘውንም ተአምራት ሁሉ ለአሮን አስረዳው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሙሴ ድማ ብዛዕባ እቲ እግዚኣብሄር ክዛረቦ ኢሉ ዝለኣኾ ቓልን፥ ብዛዕባ እቲ ግበሮ ኢሉ ዝኣዘዞ ተኣምራትን፥ ንኣሮን ነገሮ።
Amharic Tigrinya 2011
ሙሴ ድማ እቲ እግዚኣብሄር ብእኡ ዝለኣኾ ኹሉ ቓልን እቲ ዝኣዘዞ ኹሉ ትእምርትታትን ናኣሮን ነገሮ።