Exodus 4:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም ህዝቢ ድማ ኣመኑ፡ የሆዋ ንደቂ እስራኤል ከም ዝበጽሖምን ሕሰሞም ከም ዝረኣየን ምስ ሰምዑ፡ ርእሶም ኣድኒኖም ሰገዱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሕዝቡም አመኑ፤ ደስም አላቸው፤ እግዚአብሔር የእስራኤልን ልጆች ጐብኝቶአልና፤ ጭንቀታቸውንም አይቶአልና፤ ሕዝቡም ራሳቸውን ዝቅ አድርገው ሰገዱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሕዝቡም አመኑ፤ እግዚአብሔርም የእስራኤልን ልጆች እንደ ጐበኘ ጭንቀታቸውንም እንዳየ በሰሙ ጊዜ፥ አጐነበሱ ሰገዱም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሕዝቡም አመኑ፤ ጌታ የእስራኤልን ልጆች እንደተመለከተ ጭንቀታቸውንም እንዳየ በሰሙ ጊዜ፥ አጎነበሱ ሰገዱም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱካ አማኔድኖ። መና ጎዳይ ኡንቱንቶ ቆፔዳዋነ ኡንቱንቱ ቱጋ በኤዳዋ ስሴዳ ዎደ፥ ኡንቱንቱ ጉፋኒደ ጎይኔድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttukka ammaneeddino. Med'inaa Goday unttunttoo k'oppeeddawaanne unttunttu tuggaa be'eeddawaa siseedda wode, unttunttu guufanniide goynneeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Isttika ammanida. GODAY isttako yidayssanne istta waaye be7idayssa siyida mala biitta bolla gufanni goynnida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስቲካ ኣማኒዳ። ጎዳይ ኢስታኮ ዪዳይሳኔ ኢስታ ዋዬ ቤኢዳይሳ ሲዪዳ ማላ ቢታ ቦላ ጉፋኒ ጎይኒዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንትካ አማንዶሶና። ጎዳይ ኤንታዉ ቆፕዳይሳነ ኤንታ ዋይያ በእዳይሳ ስእዳ ዎደ ጉፋንድ ጎይንዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Entika ammanidosona. Goday entaw qopidaysanne enta waayiya be7idaysa si7ida wode gufannidi goyinnidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሕዝቡም አመኑ፣ እግዚአብሔር (ያህዌ) ስለ እነርሱ የሚገድደው መሆኑንና መከራቸውን ማየቱን በሰሙ ጊዜ ተንበረከኩ፤ በስግደትም አመለኩት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሕዝቡም አመኑ፤ እግዚአብሔር ወደ እነርሱ መጥቶ እንደ ጐበኛቸውና የደረሰባቸውንም የግፍ ጭቈና ማየቱን በሰሙ ጊዜ ተንበርክከው ሰገዱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ህዝቢ ድማ ኣመነ። እግዚኣብሄር ንደቂ እስራኤል ከም ዝተመልከቶም፥ መከራኦምውን ከም ዝረአየ ምስ ሰምዑ፥ ፍግም ኢሎም ሰገዱ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ህዝቢ ድማ ኣመነ። እግዚኣብሄር ንደቂ እስራኤል ከም ዝበጽሖም፡ ጸበብኦምውን ከም ዝረኣየ ምስ ሰምዑ ፍግም ኢሎም ሰገዱ።