Exodus 40:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንኣሮንን ደቁን ድማ ናብ ኣፍ ደገ ድንኳን ምርኻብ ኣምጺእካ ብማይ ተሓጸቦም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አሮንንና ልጆቹንም ወደ ምስክሩ ድንኳን ደጃፍ አቅርበህ በውኃ ታጥባቸዋለህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አሮንንና ልጆቹንም ወደ መገናኛው ድንኳን ደጃፍ አቅርበህ በውኃ ታጥባቸዋለህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አሮንንና ልጆቹን ወደ መገናኛው ድንኳን ደጃፍ ታቀርባቸዋለህ፥ በውኃም ታጥባቸዋለህ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ኔን አሮናነ አ ናና ጾሳ ዱንካንያ ገልያ ፐንገ አሃደ፥ ሃን ኡንቱንታ ሜጫ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Neeni Aaroonanne Aa naanaa S'oossaa Dunkkaaniyaa geliyaa pengge ahaade, haatsaan unttuntta meec'c'a.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Neni Aaroonenne iza nayta Xoossa Dunkaanezi geliza penge ehada haaththan meecca.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ኔኒ ኣሮኔኔ ኢዛ ናይታ ጾሳ ዱንካኔዚ ጌሊዛ ፔንጌ ኤሃዳ ሃን ሜጫ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“አሮናነ እያ ናይታ ጌሻ ዱንካንያ ፐንገ ኤሀዳ ሃን ኤንታ ሜጫ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Aaronanne iya nayta Geeshsha Dunkaaniya penge ehada haathan enta meecca.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“አሮንና ወንዶች ልጆቹን ወደ መገናኛው ድንኳን መግቢያ አምጥተህ በውሃ ዕጠባቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“አሮንንና ልጆቹን ወደ ድንኳን ደጃፍ አምጥተህ እንዲታጠቡ አድርጋቸው፤ እጠባቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ንኣሮንን ንደቁን ድማ፥ ናብ ኣፍ ደገ እቲ መራኸቢ ድንኳን ኣቕሪብካ ብማይ ሕፀቦም።
Amharic Tigrinya 2011
ንኣሮንን ንደቁን ድማ ናብ ኣፍ ደገ ድንኳን ምርኻብ ኣቕሪብካ ብማይ ሕጸቦም።