Exodus 5:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ሙሴን ኣሮንን ኣትዮም ንፈርኦን፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ህዝበይ ኣብ በረኻ ድግስ ምእንቲ ኺገብሩለይ፡ ይንቀሳቐስ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከዚህም በኋላ ሙሴና አሮን ወደ ፈርዖን ገብተው እንዲህ አሉት፥ “የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ‘በምድረ በዳ በዓል ያደርግልኝ ዘንድ ሕዝቤን ልቀቅ።’ ”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከዚህም በኋላ ሙሴና አሮን መጥተው ፈርዖንን እንዲህ አሉት። የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በምድረ በዳ በዓል ያደርግልኝ ዘንድ ሕዝቤን ልቀቅ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከዚህም በኋላ ሙሴና አሮን ሄደው ፈርዖንን እንዲህ አሉት፦ “የእስራኤል አምላክ ጌታ እንዲህ ይላል፦ ‘በምድረ በዳ በዓል እንዲያደርግልኝ ሕዝቤን ልቀቅ።’”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉይያን ሙሴነ አሮነ ግብጼ ካትያኮ ዪደ አ፥ “መና ጎዳይ፥ እስራኤልያ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ታ አሳይ ታዉ መላ ቢታን ባላ ቦንቻና ማላ፥ ኡንቱንታ የዳ’ ያጌ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyyiyaan Musenne Aaroone Gibs'e kaatiyaakko yiide Aa, «Med'inaa Goday, Israa'eeliyaa S'oossay hawaadan yaagee; ‹Ta Asay taw mela biittaan baalaa bonchchana mala, unttuntta yedda› yaagee» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye Museynne Aarooney Gibxe kawozaakko biidi izas, «GODAY, Isra7eele Xoossi, ‹Ta asay taas bazzon ba7aale bonchchana mala yedda› gides» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ሙሴይኔ ኣሮኔይ ጊብጼ ካዎዛኮ ቢዲ ኢዛስ፥ «ጎዳይ፥ ኢስራኤሌ ጾሲ፥ ‹ታ ኣሳይ ታስ ባዞን ባኣሌ ቦንቻና ማላ ዬዳ› ጊዴስ» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳፈ ጉየ ሙሰይነ አሮን ግብፀ ካዋኮ ብድ፥ “ጎዳይ፥ እስራኤለ ፆሳይ፥ ‘ታ አሳይ ታና ቦንቻናዉ መላ ቢታን፥ ባኣለ ኦና መላ ኤንታ የዳ’ ያጌስ” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye, Museynne Aaroni Gibxe kawako bidi, “Goday, Isra7eele Xoossay, ‘Ta asay tana bonchanaw mela biittan, ba7aale oothana mela enta yedda’ yaagees” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚህ በኋላ ሙሴና አሮን ወደ ፈርዖን ሄደው፣ “የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ‘በምድረ በዳ በዓል እንዲያደርግልኝ ሕዝቤን ልቀቅ’ ይላል” አሉት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚያም በኋላ ሙሴና አሮን ወደ ግብጽ ንጉሥ ሄደው “የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ‘በበረሓ ለእኔ በዓል ለማድረግ እንዲሄዱ ሕዝቤን ልቀቅ’ ይልሃል” አሉት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ድሕሪዙይ ሙሴን ኣሮንን ናብ ፈርዖን ኣትዮም “እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ‘ኣብ ምድረ በዳ በዓል ክገብሩለይ ንህዝበይ ስደዶም’ ይብል ኣሎ” በልዎ።
Amharic Tigrinya 2011
ድሕርዚ ድማ ሙሴን ኣሮንን ናብ ፈርኦን ኣቶም በልዎ፡ እግዚኣሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል፡ ንህዝበይ ኣብ በረኻ በዓል ኪገብሩለይ ሕደጎም።