Exodus 5:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ልዕሊ እቶም ሰባት፡ ኣብኡ ምእንቲ ኺጽዕሩ፡ ዝያዳ ዕዮ ይግበር። ንኸንቱ ዘረባ ድማ ኣይሰምዑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በእነዚህ ሰዎች ላይ ሥራው ይክበድባቸው፤ ይህን ብቻ ያስባሉ፤ ከንቱ ቃልም አያስቡም።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርሱንም ያደርጉ ዘንድ በሰዎች ላይ ሥራው ይክበድባቸው፤ ከንቱ ቃልም አያስቡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሥራውን እንዲሰሩት፥ የሃሰትን ቃላት እንዳያስቡ፥ በሰዎቹ ላይ ሥራው ይክበድባቸው።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱ ኪታን ሼካና ማላነ ዎርዱዋ ሃሳያ ስሰናን አጋና ማላ፥ ኡንቱንቶ ኦሱዋ ዴጽስተ” ያጊደ አዛዜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttu kiitaan sheekkana malanne wordduwaa haasayaa sisennan aggana mala, unttunttoo oosuwaa dees'isite» yaagiide azazeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Istti ooson sheekkana malanne wordo haasaya siyontta aggana mala isttas ooso deexeththite» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስቲ ኦሶን ሼካና ማላኔ ዎርዶ ሃሳያ ሲዮንታ ኣጋና ማላ ኢስታስ ኦሶ ዴጼቴ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንቲ ኦሶን ጉንዳና መላነ ዎርዶ ኦዳ ስኦናዉ ኤንታዉ ዎደይ ዶና መላ ኦሶ ዴፅስተ” ያግድ ኪትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enti ooson gundana melanne wordo oda si7onnaw entaw wodey doonna mela ooso deexisite” yaagidi kiittis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ለሐሰት ወሬ ስፍራ ሳይሰጡ ተግተው እንዲሠሩ ሥራውን አክብዱባቸው።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሐሰተኛ ወሬ የሚሰሙበት ጊዜ እንዳይኖራቸው፥ እነዚህ ሰዎች ከምንጊዜውም ይልቅ በሥራ እንዲጠመዱና በብርቱ እንዲሠሩ አድርጉአቸው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እዞም ሰባት እዚኣቶም ናብ ዘረባ ሓሰት ምእንቲ ኸየቕልቡ ስራሕ ኣኽብዱሎም፤ ካብ ስራሕውን ፈንተት ኣይተብልዎም” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011
ነዞም ሰባት እዚኦም፡ ናብ ዘረባ ሓሶት ከየቕልቡ፡ ዕዮ ይኸበዶም፡ ንእኡ ድማ ይዕየዩ።