Exodus 6:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ደቂ ጌርሾን፤ ሊብኒን ሽመይን ከከም ስድራ ቤቶም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የጌድሶንም ልጆች በየአባታቸው ወገን ሎቤኒ፥ ሰሜኢ ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የጌድሶንም ልጆች እንደ ወገኖቻቸው ሎቤኒ፥ ሰሜኢ ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የጌርሾንም ልጆች እንደ ወገኖቻቸው ሊብኒና፥ ሽምኢ ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ገርሾና አቱማ ናናይ ባረንቱ ያራን ያራን ሊብናነ ሽምአ ጌተቲኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Gershshoona attuma naanay barenttu yaran yaran Liibinanne Shim"a geetettiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gershoone attuma nayti ba qommon qommon Libinanne Shim7e geetetteetes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጌርሾኔ ኣቱማ ናይቲ ባ ቆሞን ቆሞን ሊቢናኔ ሺምኤ ጌቴቴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ገድሶና አደ ናይት ልብናነ ሳመአ ጌተቶሶና። ሀይሳቲ ባንታ ሶ አሳስ ማይዛታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Gedisoona adde nayti Libinanne Same7a geetetoosona. Haysati banta soo asaas mayzata.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የጌድሶን ወንዶች ልጆች በትውልዳቸው ሎቤኒና ሰሜኢ ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ጌርሾን፥ ሊብኒና ሺምዒ የተባሉ ወንዶች ልጆች ነበሩት፤ እነርሱም ብዙ ዘሮች ነበሩአቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ደቂ ጌድሶን በብማይ ቤቶም ሎቤኒ፥ ሰሜኢ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ደቂ ጌርሾን ሊብኒን ሺምዒን በብማይ ቤቶም።