Exodus 6:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ደቂ ቄሃት ድማ፤ ዓምራምን ኢዝሃርን ኬብሮንን ዑዚኤልን፤ ዕድመ ቄሃት ድማ ሚእትን ሰላሳን ሰለስተን ዓመት ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የቀዓትም ልጆች እንበረም፥ ይስዓር፥ ኬብሮን፥ ዑዝኤል ናቸው፤ የቀዓትም የሕይወቱ ዘመን መቶ ሠላሳ ሦስት ዓመት ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የቀዓትም ልጆች እንበረም፥ ይስዓር፥ ኬብሮን፥ ዑዝኤል ናቸው፤ የቀዓትም የሕይወቱ ዘመን መቶ ሠላሳ ሦስት ዓመት ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የቀሃትም ልጆች ዓምራም፥ ይፅሃር፥ ሔብሮን፥ ዑዚኤል ናቸው፤ የቀሃትም የሕይወቱ ዘመን መቶ ሠላሳ ሦስት ዓመት ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃሃተ አቱማ ናናይ አምራማ፥ ይጽሃራ፥ ከብሮናነ ኡዝኤላ። ቃሃተ ጼታነ ሀታማነ ሄዙ ላይ ደኤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'ahaate attuma naanay Amiraama, Yis'ihaara, Kebroonanne Uzi'eela. K'ahaate s'eetanne hattamanne heezzu laytsaa de'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qaheete attuma nayti Amiraame, Yixihaare, Kebroonenne Uzi7eele. Qa7aatey 133 layth de7ides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃሄቴ ኣቱማ ናይቲ ኣሚራሜ፥ ዪጺሃሬ፥ ኬብሮኔኔ ኡዚኤሌ። ቃኣቴይ 133 ላይ ዴኢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቃሃታ አደ ናይት አምራማ፥ እዛራ፥ ከብሮናነ ኡዝኤላ። ቃሃት ፄታነ ሀስታማነ ሄ ላይ ደእስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Qahaata adde nayti Amraama, Izara, Kebroonanne Uzi7eela. Qahaati xeetanne hastamanne heedzu laythi de7is.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የቀዓት ወንዶች ልጆች እንበረም፣ ይስዓር፣ ኬብሮንና ዑዝኤል ነበሩ፤ ቀዓት መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ቀዓት፥ ዓምራም፥ ይጽሐር፥ ኬብሮንና ዑዚኤል የተባሉ ወንዶች ልጆች ነበሩት፤ ቀዓት በሕይወት የኖረበት ዘመን 133 ዓመት ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ደቂ ቀዓት ድማ እንበረም፥ ይሰዓር፥ ኬብሮን፥ ዑዝኤል እዮም። ቀዓት ብህይወት ዝነበረሉ ዘመን ሚእትን ሰላሳን ሰለስተን ዓመት እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ደቂ ቀሃት ድማ ዓምራምን ይጽሃርን ሔብሮንን ዑዚኤልን። ዓመታት ህይወት ቀሃት ሚእትን ሰላሳን ሰለስተን ዓመት እዩ።