Exodus 6:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም የሆዋ፡ ንደቂ እስራኤል ከከም ሰራዊቶም ካብ ምድሪ ግብጺ ኣውጽእዎም፡ ዝበሎም ኣሮንን ሙሴን እዚ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እነዚህ አሮንና ሙሴ እግዚአብሔር፥ “ከግብፅ ምድር ከሠራዊቶቻቸው ጋር የእስራኤልን ልጆች አውጡ” ያላቸው ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እነዚህ አሮንና ሙሴ እግዚአብሔር። ከግብፅ ምድር በየሠራዊቶቻቸው የእስራኤልን ልጆች አውጡ ያላቸው ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እነዚህ አሮንና ሙሴ ጌታ፦ “የእስራኤልን ልጆች በየነገዳቸው ከግብጽ ምድር አውጡ” ያላቸው ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ፥ “ግብጼ ጋድያፐ እስራኤላቱዋ ኦላዉ ጊጎ ጩጉዋዳን ጩጉዋዳን ከስተ” ያጌዳዌ ሀ ሙሳነ አሮና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday, «Gibs'e gadiyaappe Israa'eelatuwaa olaw giigo c'uguwaadan c'uguwaadan kessite» yaageeddawe ha Musanne Aaroona.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY, «Gibxe biittafe Isra7eele nayta istta cugan cugan kessite» giidi azaziday hayta Musenne Aaroone.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ፥ «ጊብጼ ቢታፌ ኢስራኤሌ ናይታ ኢስታ ጩጋን ጩጋን ኬሲቴ» ጊዲ ኣዛዚዳይ ሃይታ ሙሴኔ ኣሮኔ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ፥ ሙሰነ አሮና እስራኤለ አሳ ያራን ያራን ኤንታ ሶ አሳራ ግብፀፈ ካለድ ከሳና መላ ኪትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday, Musenne Aarona Isra7eele asaa yaran yaran enta soo asaara Gibxefe kaalethidi kessana mela kiittis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር (ያህዌ) “እስራኤላውያንን በየሰራዊታቸው ከግብፅ አውጡ” ብሎ የነገራቸው እነዚህኑ አሮንንና ሙሴን ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከነዚህ መካከል እግዚአብሔር ሙሴና አሮን “የእስራኤልን ሕዝብ በየነገዳቸው ከግብጽ ምድር መርታችሁ አውጡ” ብሎ ያዘዛቸው ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም እግዚኣብሄር “ንደቂ እስራኤል በብሰራዊቶም ካብ ምድሪ ግብፂ ኣውፅእዎም” ኢሉ ዝኣዘዞም፥ ኣሮንን ሙሴን፥ እዚኣቶም እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ኣሮንን ኣቲ ሙሴን፡ እግዚኣብሄር ንደቂ እስራኤል በብሰራዊቶም ካብ ምድሪ ግብጺ ኼውጽእዎም፡ ምስ ፈርኦን ንጉስ ግብጺ ኣውጽእዎም፡ ዝበሎም፡ እዚቶም እዮም።