Exodus 6:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ንሙሴ ተዛሪቡ፡ ኣነ እግዚኣብሄር እየ። ንፈርኦን ንጉስ ግብጺ፡ እዚ ዝብለካ ዅሉ ትዛረቦ ኣለኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር ሙሴን፥ “እኔ እግዚአብሔር ነኝ፤ እኔ የምነግርህን ሁሉ ለግብፅ ንጉሥ ለፈርዖን ንገር” ብሎ ተናገረው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር ሙሴን። እኔ እግዚአብሔር ነኝ፤ እኔ የምነግርህን ሁሉ ለግብፅ ንጉሥ ለፈርዖን ንገር ብሎ ተናገረው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርሱም ሙሴን እንዲህ አለው፦ “እኔ ጌታ ነኝ፤ ለግብጽ ንጉሥ ለፈርዖን እኔ የምነግርህን ሁሉ ንገረው።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ታን መና ጎዳ፤ ታን ነዉ ኦድያዋ ኡባ ኔን ግብጼ ካትያዉ ኦዳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Taani Med'inaa Godaa; Taani new odiyaawaa ubbaa neeni Gibs'e kaatiyaw oda» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Tani GODAA; tani nees yootizayssa ubbaa neni Gibxe kawaas yoota» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ታኒ ጎዳ፤ ታኒ ኔስ ዮቲዛይሳ ኡባ ኔኒ ጊብጼ ካዋስ ዮታ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ታኒ ጎዳ፤ ታኒ ነዉ ኦድያባ ኡባ ግብፀ ካዋስ ኦዳ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Taani Godaa; taani new odiyaba ubbaa Gibxe kawas oda” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እንዲህ አለው፤ “እኔ እግዚአብሔር (ያህዌ) ነኝ፤ የነገርሁህን ሁሉ ለግብፅ ንጉሥ ለፈርዖን ንገረው።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“እኔ እግዚአብሔር ነኝ፤ እኔ የምነግርህን ሁሉ ለግብጽ ንጉሥ ለፈርዖን ንገር” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ኣነ እግዚኣብሄር እየ፤ እዝ ዅሉ ኣነ ዝዛረበካ፥ ንንጉስ ግብፂ ፈርዖን ንገሮ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ንሙሴ ኸምዚ ኢሉ ተዛረቦ፡ ኣነ ኣግዚኣብሄር እየ። እዚ ኣነ ዝዛረበካ ኽሉ፡ ንፈርኦን ንጉስ ግብጺ ተዛረቦ።