Exodus 6:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ናብታ ንኣብርሃምን ንይስሃቅን ንያእቆብን ክህቦ ዝመሓልኩላ ምድሪ ድማ ከእትወኩም እየ። ከም ርስቲ ድማ ክህበኩም እየ፡ ኣነ እግዚኣብሄር እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለአብርሃምና ለይስሐቅ፥ ለያዕቆብም እሰጣት ዘንድ እጄን ወደ ዘረጋሁባት ምድር አገባችኋለሁ፤ እርስዋንም ርስት አድርጌ እሰጣችኋለሁ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለአብርሃምና ለይስሐቅ ለያዕቆብም እሰጣት ዘንድ ወደ ማልሁባት ምድር አገባችኋለሁ፤ እርስዋንም ርስት አድርጌ እሰጣችኋለሁ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ለአብርሃም ለይስሐቅና ለያዕቆብ እሰጣታለሁ ብዬ እጄን ወደ አነሳሁባት ምድር አመጣችኋለሁ፤ እርሷንም ርስት አድርጌ እሰጣችኋለሁ፤ እኔ ጌታ ነኝ።’”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይ ታን አብራሃመዉ፥ ይሳቃዉነ ያቆባዉ እማናዉ ጫቄዳ ቢታዉ አሀና፤ ሄ ጋድያ ታን ህንተንቶ ጋደ ኦደ እማና፤ ታን መና ጎዳ ያጋ’ ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'ay Taani Abrahaamew, Yisaak'awunne Yaak'oobaw immanaw c'aak'k'eedda biittaw ahana; he gadiyaa taani hinttenttoo gade ootsaade immana; Taani Med'inaa Godaa yaaga› » yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qasse tani inttena Abrahaames, Yisaaqassinne Yaaqoobes immana gaada ta kushe denththada caaqqida biitta ehana; he biittaa tani inttes intte gade histta immana; tani GODAA› ga» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃሴ ታኒ ኢንቴና ኣብራሃሜስ፥ ዪሳቃሲኔ ያቆቤስ ኢማና ጋዳ ታ ኩሼ ዴንዳ ጫቂዳ ቢታ ኤሃና፤ ሄ ቢታ ታኒ ኢንቴስ ኢንቴ ጋዴ ሂስታ ኢማና፤ ታኒ ጎዳ› ጋ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኒ አብራሃመስ፥ ይሳቃስነ ያይቆባስ እማና ጋዳ ጫቅዳ ቢታ ህንተና ኤሀና። ሄ ቢታ ታኒ ህንተዉ ላታ ቢታ ኦዳ እማና። ታኒ ጎዳ’ ያጋ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Taani Abrahaames, Yisaaqasinne Yayqoobas immana gada caaqida biitta hintena ehana. He biitta taani hintew laata biitta oothada immana. Taani Godaa’ yaaga” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም ለአብርሃም፣ ለይስሐቅ፣ ለያዕቆብ እሰጣችኋለሁ ብዬ ወደማልሁላቸው ምድር አመጣችኋለሁ፤ ርስት አድርጌ እሰጣችኋለሁ። እኔ እግዚአብሔር (ያህዌ) ነኝ።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ለአብርሃም፥ ለይስሐቅና ለያዕቆብ አወርሳቸው ዘንድ በመሐላ ቃል ኪዳን ወደገባሁባት ምድር አመጣችኋለሁ፤ ርስትም አድርጌ አወርሳችኋለሁ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።’ ”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ናብታ ኢደይ ኣልዒለ፥ ‘ንኣብርሃምን ንይስሓቅን ንያእቆብን ክህባ እየ’ ኢለ ዝመሓልኩላ ምድሪ ኸእትወኩም እየ፤ ርስቲ ኽትኮነኩም ከዓ ኽህበኩም እየ፤ ኣነ እግዚኣብሄር እየ” ድማ በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ናብታ ንኣብሃምን ንይስሃቅን ንያእቆብን ክህቦም ኢደይ ዝዘርጋሕ ኩላ ምድሪ ኸኣ ክእትወኩም እየ፡ ንሳ ድማ ንርስቲ ኽህበኩም እየ። ኣነ እግዚኣብሄር እየ።