Exodus 7:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም ጠንቈልቲ ግብጺ ድማ ብጥንቆላኦም ከምኡ ገበሩ፣ ልቢ ፈርኦን ከኣ ተረረ፣ ንሱ ኸኣ ኣይሰምዖምን። ከምቲ እግዚኣብሄር ዝበሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የግብፅም ጠንቋዮች በአስማታቸው እንዲሁ አደረጉ፤ እግዚአብሔርም እንደ ተናገረ የፈርዖን ልብ ጸና፤ አልሰማቸውምም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የግብፅም ጠንቋዮች በአስማታቸው እንዲሁ አደረጉ፤ እግዚአብሔርም እንደተናገረ የፈርዖን ልብ ጸና፥ አልሰማቸውምም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የግብጽም አስማተኞች በአስማታቸው እንዲሁ አደረጉ፤ የፈርዖንም ልብ ጸና፥ ጌታም እንደ ተናገረ አልሰማቸውም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ግብጼ ሻሬቾቱካ ባረንቱ ማሹዋን ሄዋዳን ኦድኖ፤ መና ጎዳይ ኦዴዳዋዳንካ ካትያ ዎዛናይ ዶንጭልና፥ ሙሴነ አሮነ ኦዴዳዋ ስሰናን እጼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Gibs'e shareechchotuukka barenttu d'amaashuwan hewaadan ootseeddino; Med'inaa Goday odeeddawaadankka kaatiyaa wozanay donc'c'ilina, Musenne Aaroone odeeddawaa sisennan is's'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin Gibxe maroti ba biittan izaththoka ooththida; GODAY yootida malakka kawoza wozinay minnida gishshas Museynne Aarooney yootidayssa siyontta ixxides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ጊብጼ ማሮቲ ባ ቢታን ኢዛካ ኦዳ፤ ጎዳይ ዮቲዳ ማላካ ካዎዛ ዎዚናይ ሚኒዳ ጊሻስ ሙሴይኔ ኣሮኔይ ዮቲዳይሳ ሲዮንታ ኢጺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ግብፀ ብታንቾት ባንታ ብታን ሄሳዳ ኦዶሶና። ጎዳይ ግዳይሳዳ ካዉዋ ዎዛናይ ሙምን፥ ሙሰይነ አሮን ኦድዳይሳ ስኦና እፅስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin Gibxe bitanchoti banta bitan hessada oothidosona. Goday gidaysada kawa wozanay muumin, Museynne Aaroni odidaysa si7onna ixis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የግብፅ አስማተኞች በድብቅ ጥበባቸው ተመሳሳይ ነገር አደረጉ፤ የፈርዖንም ልብ ደነደነ፤ ልክ እግዚአብሔር (ያህዌ) እንደ ተናገረው ሙሴንና አሮንን አልሰማቸውም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህ በኋላ የንጉሡ አስማተኞች በአስማታቸው እንደዚሁ አደረጉ፤ ንጉሡም ልቡን በማደንደን ጸና፤ እግዚአብሔር እንደ ተናገረውም ንጉሡ ሙሴንና አሮንን ማዳመጥ እምቢ አለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ኣስማተኛታት ግብፂ ድማ ብስራዮም ከምኡ ገበሩ። ልቢ ፈርዖን ግና ተረረ። ከምቲ እግዚኣብሄር ዝበሎ ድማ ንሙሴን ንኣሮንን ኣይሰምዖምን።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ጠንቆልቲ ግብጺ ድማ ብስራዮም ከምኡ ገበሩ። ልቢ ፈርኦን ከኣ ተረረ፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ዝበሎ ድማ ኣይሰምዖምን።