Exodus 7:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ግብጻውያን ድማ ኣነ የሆዋ ምዃነይ ኪፈልጡ እዮም፣ ኢደይ ናብ ግብጺ ምስ ዘርጋሕኩን ንደቂ እስራኤል ካብ ማእከሎም ምስ ኣውጻእኩን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ግብፃውያንም እጄን በግብፅ ላይ በዘረጋሁ ጊዜ፥ የእስራኤልንም ልጆች ከመካከላቸው በአወጣሁ ጊዜ፥ እኔ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ያውቃሉ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ግብፃውያንም፥ እጄን በግብፅ ላይ በዘረጋሁ ጊዜ፥ የእስራኤልንም ልጆች ከመካከላቸው ባወጣሁ ጊዜ፥ እኔ እግዚአብሔር እንደ ሆነሁ ያውቃሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ግብፃውያንም፥ እጄን በግብጽ ላይ ዘርግቼ የእስራኤልን ልጆች ከመካከላቸው ሳወጣ፥ እኔ ጌታ እንደሆንኩ ያውቃሉ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉይያን ግብጼቱ፥ ታን ታ ኩሽያ ግብጼ ቦላ ደንደ፥ እስራኤላቱዋ ኡንቱንቱ ግዶፐ ከሴዳ ዎደ፥ ታን መና ጎዳ ግድያዋ ኡንቱንቱ ኤራናዋንታ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyiyaan Gibs'etuu, taani ta kushiyaa Gibs'e bolla dentsaade, Israa'eelatuwaa unttunttu giddoppe kesseedda wode, taani Med'inaa Godaa gidiyaawaa unttunttu eranawantta» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qasse Gibxeti tani ta qese Gibxe asaa bolla denththada Isra7eele nayta istta giddofe kessiza wode tani GODAA gididayssa istti erana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃሴ ጊብጼቲ ታኒ ታ ቄሴ ጊብጼ ኣሳ ቦላ ዴንዳ ኢስራኤሌ ናይታ ኢስታ ጊዶፌ ኬሲዛ ዎዴ ታኒ ጎዳ ጊዲዳይሳ ኢስቲ ኤራና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄስ ሀንያ ዎደ ታኒ ጎዳ ግድዳይሳ ግብፀት ኤራና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessi haniya wode taani godaa gididaysa Gibxeti erana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እጄን በግብፅ ላይ ስዘረጋና እስራኤላውያንንም ከዚያ ሳወጣ፣ ግብፃውያን እኔ እግዚአብሔር (ያህዌ) መሆኔን ያውቃሉ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዚህ ዐይነት የኀይል ክንዴን በእነርሱ ላይ አንሥቼ እስራኤላውያንን ከአገራቸው በማወጣበት ጊዜ ግብጻውያን እኔ እግዚአብሔር እንደ ሆንኩ ያውቃሉ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኢደይ ዘርጊሐ ንደቂ እስራኤል ብሓይለይ ካብ ማእኸሎም ምስ ኣውፃእኹ፥ ሽዑ ግብፃውያን ኣነ እግዚኣብሄር ከም ዝኾንኩ ኽፈልጡ እዮም።”
Amharic Tigrinya 2011
ግብጻውያን ድማ፡ ኢደይ ናብ ግብጺ ዘርጊሔ ንደቂ እስራኤል ካብ ማእከሎም ምስ ኣውጻእኩ፡ ኣነ እግዚኣብሄር ከም ዝኾንኩ፡ ኪፈልጡ እዮም።