Exodus 8:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሙሴን ኣሮንን ድማ ካብ ፈርኦን ርሒቖም ከዱ፣ ሙሴ ድማ ብሰንኪ እተን ኣብ ልዕሊ ፈርኦን ዘምጽአን እንቁርዖብ ንእግዚኣብሄር ጸውዐ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሙሴና አሮንም ከፈርዖን ዘንድ ወጡ፤ ሙሴም ፈርዖን እንደ ቀጠረው ሰለ ጓጕንቸሮቹ መራቅ ወደ እግዚአብሔር ጮኸ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሙሴና አሮንም ከፈርዖን ዘንድ ወጡ፤ ሙሴም በፈርዖን ላይ ስላመጣቸው ጓጕንቸሮች ወደ እግዚአብሔር ጮኸ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታም ሙሴን አለው፦ “አሮንን ‘በትርህን ዘርጋ፥ በግብጽ ምድር ሁሉ ተናካሽ ትንኝ እንዲሆን የምድሩን ትቢያ ምታ በለው።’”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሙሴነ አሮነ ካትያ ማታፐ ከሴድኖ፤ ካትያ ቦላ መና ጎዳይ አሄዳ ሸቱዋባ ሙሴ መና ጎዳኮ ዎሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Musenne Aaroone kaatiyaa mataappe kesseeddino; kaatiyaa bolla Med'inaa Goday aheedda shed'd'etuwaabaa Muse Med'inaa Godaakko woosseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Museynne Aarooney kawaa achchafe kezidi kawoza bolla izi ehida ooqqarsata gishshas Musey GODAAKKO waassides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሙሴይኔ ኣሮኔይ ካዋ ኣቻፌ ኬዚዲ ካዎዛ ቦላ ኢዚ ኤሂዳ ኦቃርሳታ ጊሻስ ሙሴይ ጎዳኮ ዋሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሙሰይነ አሮን ካዉዋ ማታፐ ከይድ፥ ካዉዋ ቦላ ጎዳይ ኤህዳ ሾታ ድጋና መላ ሙሰይ ጎዳ ዎስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Museynne Aaroni kawa matape keyidi, kawa bolla Goday ehida shodheta diggana mela Musey Godaa woossis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሙሴና አሮን ከፈርዖን ዘንድ ከተመለሱ በኋላ፣ በፈርዖን ላይ እግዚአብሔር (ያህዌ) ስላመጣቸው ጓጕንቸሮች ሙሴ ወደ እግዚአብሔር (ያህዌ) ጮኸ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህ በኋላ ሙሴና አሮን ከንጉሡ ፊት ወጥተው ሄዱ፤ በንጉሡ ላይ ያመጣቸውንም ጓጒንቸሮች ያስወግድለት ዘንድ ሙሴ ወደ እግዚአብሔር ጸለየ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሙሴን ኣሮንን ከዓ ኻብ ፈርዖን ወፁ። ሙሴ ድማ ብዛዕባ እተን ናብ ፈርዖን ዘምፅአን ጭንቍራዓት ናብ እግዚኣብሄር ተማህለለ።
Amharic Tigrinya 2011
ሙሴን ኣሮንን ከኣ ካብ ፈርኦን ወጹ። ሙሴ ድማ ብዛዕባ እተን ናብ ፈርኦን ዘምጽኤን ቁርዖብ ናብ እግዚኣብሄር ተማህለለ።